የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
868
የሰርጥ መግለጫ
ይህ መንፈሳዊ ቻነል በእግዚአብሔር ፈቃድ የወላዲተአምላክን ምልጃ ተገን በማድረግ አገልግሎትን ለማገዝ እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሴቶችን ኅብረት እና መንፈሳዊ ህይወት ለማጠንከር ታስቦ የተከፈተ ነው።ፃታ አይለይም።ዓላማውን የሚደግፉና ቤተክርስቲያንን ለመጥቀምና ለማወቅ የሚወዱ ሁሉ እንዲገቡ ክፍት ነው።
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
2
2 stars
0
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-08-03 22:08:15
172 views19:08
2022-08-03 22:08:13
173 views19:08
2022-08-03 21:59:58
ባለ ማስተሯ እማሆይ!
በማስተርስ የተመረቁት እማሆይ ፍሬሕይወት ዘምሁር ገዳመ ኢየሱስ
በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በBussiness and Economics በማስተርስ ደረጃ በዛሬው ዕለት ተመርቀዋል። የእናትነት ምንኩስና ሳይበግራቸው ለዚህ መድረስ ምንኛ መታደል ነው ! በምርቃታቸውም ስነ ስርዓት ላይ አባ ዘኢየሱስ (የምሁር ገዳመ ኢየሱስ አበ ምኔት) በአገልግሎት የሚመስሏቸው የገዳሙ እናቶች መነኮሳይያት በቦታው በመገኘት "የእንኳን ደስ አለዎት" መልካም ምኞታቸውን ገልጸውላቸዋል።
እማሆይ ፍሬ በወልቂጤ ከተማ በሚገኘው "በመልከ ጼዴቅ" አካዳሚ ት/ት ቤት እያገለገሉ ይገኛሉ።
እግዚአብሔር አምላክ ዕድሜ ፀጋ ያድለዎት እናታችን
(ከተስፋ ሰይፉ ገጽ የተገኘ)
167 views18:59
2022-07-13 17:40:15
393 views14:40
2022-05-20 21:14:27
877 views18:14
2022-05-11 09:00:52
933 views06:00
2022-04-29 23:02:42
1.0K views20:02
2022-04-26 10:28:44
1.1K views07:28
2022-04-17 20:34:31
994 views17:34
2022-04-02 20:57:10
1.1K views17:57