በመስጂደል ኑር ከመግሪብ እስከ ኢሻ ሲቀራ የነበረው الأربعون في الإخلاص والتوحد ደርስ በ35 ደርስ ተጠናቋል አላህ በተማርነው ምንሰራበት ያድርገን ታላቁና ተወዳጁ ወንድማችን አቡ አብደላ ሚፍታ ኢብኑ ኑር ጀዛከላህ ኸይረን አላህ ይጠብቅህ አዲስ የሚጀመረው ኪታብ የምናሳውቃችሁ ይሆናል ይጠብቁን 178 viewsአቡ አነስ ኢብኑ በሽር, edited 03:41