፪ ፡፡ እንዴት፡ባፈቅርህ፡ነው ?!! ። ፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤ እንዴት፡ባፈቅርህ፡ነው ?! እንዴትስ፡ብወድህ፡ነው ?! ከሰማይ፡ደመና፡ከየብሱ፡ከፍ፡ብሎ፣ የልቤ፡ለመምቴ፡ከጠፈሩ፡ታሎ፤ ህይወትህን፡ናፍቆ፡ሳለ፣ በእቅፍህ፡ስር፡ታለለ፤ ታ ዛ ህ እምምምምምምህህህህህ ማግሁት፡ጠረንህን፡ነፍሴ፡እስኪነደል፣ ለአይኔ፡ለንባ፡ስለሆንኸኝ፡ቀንዲል፤ ለመንገዴ፡ንጋት፣ ለእንቅፋቴ፡ስቀት፤ ጉ ማ ዋ በወደድኩህ፡መጠን፣ በአፈቀርኩህ፡መጠን፤ ልቤ፡ሸጣሸጡ፣ ልቤ፡ሰርጣሰርጡ፤ ሊጀምር፡መታመን፣ በቃልህ፡ለመዳን፤ ፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤ እኮ እንዴት፡ባፈቅርህ፡ነው ?!! እንዴትስ፡ብወድህ፡ነው ?!! ሚወለፍነኝ፡ትርተቴ፡እስኪቆም፣ አቅሌ፡እስኪስት፡አቋሜ፡እስኪዘም፤ አ ን ተ ዬ ዋ የኔ፡ሽልማት፡የልቤ፡አቴርሳታ፣ የሰውነቴ፡ቅጥ፡የውስጠቴ፡ቃታ፤ መሬት፡ሆነህ፡እርፎ፣ ማይ፡ሆነህ፡እርፎ፤ ታ ጠ በ ተጠበለ፡ነፍሴ፡እረካ፡መንፈሴ፣ ተጠለሰ፡ሂወቴ፡ሆንክልኝ፡ምናሴ፤ ፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤ ለ-ዘላለም፡እስክኖር፣ እስክጠልቅ፡ጀምበር፤ እስክቶነኝ፡ምርኩዝ፣ የህማማቴ፡ጣዝ፤ እስክጠለል፡ካካልህ፣ እስክሸሸግ፡ከልብህ፤ ፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤ እኮ እንዴት፡ባፈቅርህ፡ነው ?!! እንዴትስ፡ብወድህ፡ነው ?!! እንዳይጸልም፡ቀኔ ፡እንዳይነጋ፡ምሽቴ፣ በሰመመን፡ህልም፡እንዳይዳክር፡ሰውነቴ፣ በአንተ፡ውስጥ፡እስክጠፋ፡የተረታ፡ጉልበቴ፤ ፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤ እኮ እንዴት፡ባፈቅርህ፡ነው ?!! እንዴት፡ብወድህ፡ነው ?!! ፡ ፡ ገጣሚ--ሀሴት በአምላክ 2.9K views18:41