የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ አስክሬን ስንብት በመስቀል አደባባይ እንሆ ይኽ ምስል እዚህ ይቀመጥ ዘንድ ክብሩ ለእኔ ነውና በቀን ፫/፯/፳፻፲፬ ዓ.ም ተለጠፈ። ክብር ሞቱ ለጻድቅ በቅድመ እግዚአብሔር። ሚኪያስ ልየው/Mikiyas liyew መጋቢት ፳፻፲፬ ዓ.ም #Ethiopia #Addisabeba #ethiopiaorthodoxtewahedochurch #mykeyliyew @Mykeyonthestreet 849 viewsMikiyas Liyew Tadesse, 18:23