«አይደለም አንድ ሁለት ሦስት ጊዜ፤ 50 ጊዜም ተፈቺ። ጋብቻሽ በሐላል እስከሆነ ድረስ አንቺ ንፁህ ነሽ! ትዳር ከአላህ የሆነ እድል እንደሆነው ሁሉ መፈታትም እድል ነው። በባህሪሽ ከሆነ ትምህርት ወስደሽ ታስተካክያለሽ። በባህሪው ከሆነ ሌላ አንችን ሰፍ ብሎ የሚጠብቅ አለ። አንች ሴት ነሽ! የዱንያ ደስታ ሁሉ ካላንቺ አይሞላም! እንዲያ ባይሆንማ የሰው ልጆች ሁሉ እናት ላይ ተመሳሳይ አቋም አይኖራቸውም ነበር!»منقول 18.1K views16:43