ማውሪሲዮ ፖቸቲኖ በአሰልጣኝነት ዘመኑ ካደረጋቸው እያንዳንዱን የኤፍኤ ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ተሸንፏል። ◎ 2017፡ ቼልሲ 4-2 ቶተንሃም ◎ 2018፡ ማን ዩናይትድ 2-1 ቶተንሃም ◉ 2024፡ ማን ሲቲ 1-0 ቼልሲ የተለያየ ክለብ, ተመሳሳይ ውጤት. SHARE @MULESPORT 13.0K views18:24