ማንችስተር ሲቲዎች ወደ ኤፌ ካፕ ፍፃሜ አለፉ ! ማንችስተር ሲቲዎች ቼልሲን 1ለ0 በሆነ ውጤት ወደ 2024ቱ የኤፌ ካፕ ውድድር ፍፃሜ ማለፍ ችለዋል። የአምናው ሻምፒዮኖቹ ዘንድሮም ከኮቬንትሪ እና ማንችስተር ዩናይትድ አሸናፊ ጋር ይፋለማሉ። SHARE @MULESPORT 14.1K viewsedited 18:16