ዲኤስቲቪ አፍሪካ ዋንጫን ያስተላልፋል !
ከ ጥቂት ሳምንታት በኋላ ስፖርት ወዳዱ ህብረተሰብ በጉጉት የሚጠብቀውን የ አፍሪካ ዋንጫ ከ መክፈቻው እስከ መዝጊያው በ ሱፐር ስፖርት ዲኤስቲቪ እንደሚያስተላልፈው ለማወቅ ተችሏል ።
" ለ አንድ ወር ያህል የሚከናወነው 33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ሁሉም 52 ጨዋታዎች በ ዲኤስቲቪ ሱፐር ስፖርት በቀጥታ ይሰራጫሉ ፡፡
በዚህም መሰረት በ #ዲኤስቲቪ ሱፐር ስፖርት #Variety 1 ላይ አርባ ሶስት ጨዋታዎች የሚተላለፉ ሲሆን ቀሪ ዘጠኝ ጨዋታዎች ደግሞ በ ሱፐር ስፖርት #ፉትቦል ቻናል በቀጥታ እንደሚተላለፍ ይፋ ሆኗል ።
@mule_dish
ሙሌ ዲሽ 0915 72 72 88
ድሬዳዋ
0970 97 11 67