Get Mystery Box with random crypto!

ትምህርት ሚኒስተር

የቴሌግራም ቻናል አርማ moe_ethiopia — ትምህርት ሚኒስተር
የቴሌግራም ቻናል አርማ moe_ethiopia — ትምህርት ሚኒስተር
የሰርጥ አድራሻ: @moe_ethiopia
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.03K

Ratings & Reviews

2.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-11-19 22:17:35 ሰበር ዜና

የ2014/15 12 ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ የሚሆንበት ቀን ተገለጸ ። ትምህርት ሚኒስተር እንደገለጸው ከሆነ ቀኑን ለማየት ውጤት የሚለውን ይጫኑ
1.7K views19:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-13 20:31:00 ሰበር ዜና

የ2014/15 12 ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ የሚሆንበት ቀን ተገለጸ ። ትምህርት ሚኒስተር እንደገለጸው ከሆነ ቀኑን ለማየት ውጤት የሚለውን ይጫኑ
1.3K views17:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-10 20:33:14 ሰበር ዜና

የ2014/15 12 ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ የሚሆንበት ቀን ተገለጸ ። ትምህርት ሚኒስተር እንደገለጸው ከሆነ ቀኑን ለማየት ውጤት የሚለውን ይጫኑ
1.8K views17:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-09 21:19:32 ሰበር ዜና

የ2014/15 12 ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ የሚሆንበት ቀን ተገለጸ ። ትምህርት ሚኒስተር እንደገለጸው ከሆነ ቀኑን ለማየት ውጤት የሚለውን ይጫኑ
1.7K views18:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-08 07:34:18 ሰበር ዜና

የ2014/15 12 ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ የሚሆንበት ቀን ተገለጸ ። ትምህርት ሚኒስተር እንደገለጸው ከሆነ ቀኑን ለማየት See more የሚለውን ይጫኑ
623 views04:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-05 21:09:45 Grade 12 Matrik result
1.4K views18:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-04 21:50:58
ሰበር ዜና ስለ 12ተኛ ክፍል የፈተና ውጤት አዲስ ዜና ወቷል ከስር ውጤት የሚለውን ሊንክ ተጭነው ይመልከቱ!
1.8K views18:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-03 21:02:24
የ12ኛ ክፍል ውጤት በሚቀጥለው ሳምንት ይፋ እንደሚሆን ይጠበቃል።

ት/ት ሚኒስቴር የ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ውጤትን 2 ሳምንት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ይፋ እንደሚያደረግ ማለቱ ይታወሳል። ፈተናው ካለቀ ከ1 ሳምንት በላይ ያስቆጠረ ሲሆን ውጤቱ በሚቀጥለው ሳምንት ይፋ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።

ስለሆነም አንድ አንድ የሚዲያ አካላት ዛሬ ወጣ ነገ ወጣ እያሉ ተማሪዎችን እያወዣበሩ ስለሚገኝ የሚወጣበትን ትክክለኛ ቀን እና ሰአት @TIMIHIRT_MINISTER በዚህ ቻነል የምንገልፅ መሆኑን እናሳውቃለን።
@TIMIHIRT_MINISTER
@TIMIHIRT_MINISTER
1.6K views18:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-26 20:19:02 የተረጋገጠ

ከሁለተኛው  ዙር ፈተና መጠናቀቅ  በኋላ ከሁለት ሳምንት  በኋላ  ህዳር መጨረሻ  ወይም  ታህሳስ  መጀመሪያ  ዉጤት  ለመግለጽ  ዝግጅት  ተጀምሯል ።

ሁለተኛው  ዙር ፈተና የምወስዱት የተማሪዎች ብዛት 1300 ገደማ  ነዉ
እና በሁለተኛው  ዙር በ ኦሮሚያ  ክልል በጸጥታ  ስጋት ያልተፈተኑ ከ 56000 በላይ

@TIMIHIRT_MINISTER
@TIMIHIRT_MINISTER
17.5K viewsedited  17:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-26 20:10:49 የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተናን በተመለከተ በትላንትናው ዕለት በሰጡት መግለጫ ምን አሉ ?

- "የፈተና ዝግጅት እና ህትመት" ከቀድሞው እንዲለይ በኮድ ብዛት እና በገፅ አወቃቀር በመለየት በሁለቱም የትምህርት መስኮች " 12 ኮድ " እንዲኖር እና የመለያ ኮዱ ከሚታወቅበት 2 ኮድ ወደ 3 ተቀይሮ ፈተናው ተሰጥቷል።

- #ስልክ እና ማንኛውም #ኤሌክትሮኒክ_መሳሪዎችን ተፈታኞች ይዘው እንዳይመጡ መልዕክት ቢተላለፍም በ33 የፈተና ጣቢያዎች 59 ተፈታኞች #ስልክ_ይዘው ገብተው ለመጠቀም ሙከራ አድርገው ተይዘዋል።
ጫት፣
አደንዛዥ ዕፅ፣
ሲጋራ፣
ስለታማ ነገሮች፣
ጥይት፣
አልኮል ..... ወዘተ ተፈታኞች ይዘው በመምጣት በተለያየ መልክ ለማስገባትና በአንዳንድ ቦታዎችም ለመጠቀም ሙከራ አድርገዋል።

- በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ፤ " ከዋናው ግቢ ወደ ቴክኖሎጂ ግቢ " የሚወስደው ድልድይ በመደርመሱ ምክንያት 451 ተፈታኝ ተማሪዎች ላይ አደጋ ደርሷል ፤ 1 ተማሪ ህይወቱ ሲያልፍ 232 ተማሪዎች ቀላል የአካል ጉዳት ፣ 201 ተማሪዎች መካከለኛ ጉዳት ፣ 13 ተማሪዎች ከፍተኛ ጉዳት ፣ 5 ተማሪዎች በጣም ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል።

- በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ በተፈጠረው ሁከት የአንድ ተማሪ ህይወት ሲያልፍ ፤ 5 የፀጥታ ኃይሎች እና 2 ፈተና አስፈፃሚዎች ጉዳት ደርሶባቸዋል።

- " በሶስት ዩኒቨርሲቲዎች " ቀደም ሲል በነበር የጤና እክል ምክንያት 3 ተማሪዎች ህይወታቸው አልፏል ፤ በጉዞ ወቅት በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአንድ ተማሪ ህይወት ሲያልፍ የተወሰኑ ተማሪዎች የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል።

- በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በተከሰተው የድልድይ መደርመስ አደጋ ምክንያት ሙሉ ለሙሉ ፈተና መውሰድ ያልቻሉና በከፊል የተፈተኑ በአንድ ወር ጊዜ የሚዘጋጀውን ፈተና እንዲወስዱ ይደረጋል። ተፈታኞቹ የጤና ሁኔታቸው ለፈተናው የማያበቃቸው ካሉ ከ2015 ዓ/ም ተፈታኞች ጋር በመደበኛነት እንዳፈተኑ ይደረጋል።

- " ፈተና አንፈተንም " ብለው ጥለው የወጡ ዳግም በመደበኛ ተማሪነት የመፈተን እንድል አይሰጣቸውም፤ በግል በ2015 ዓ.ም የመፈተን መብታቸው የተጠበቀ ነው።

በ " ማህበራዊ ሳይንስ " ፈተና ወቅት ፈተና ሳይፈተኑ የወጡ ተማሪዎች ፦

ከመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ መካነ ሰላም ካምፓስ (1,700 ተማሪዎች)
ከደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ (1,226 ተማሪዎች)
ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ (2,711 ተማሪዎች)
ከደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ (7,356 ተማሪዎች) በድምሩ 12,993 ተማሪዎች ሲሆኑ ፈተና ሳይጀምሩና የአንድ ቀን ሁለት ፈተና ከወሰዱ እንዲሁም የሁለት ቀን 4 ፈተናዎች ከወሰዱ በኃላ " አንፈተንም " ብለው ጥለው የወጡ ናቸው።

እነዚህ ተማሪዎች ከዚህ በኃላ በ " መደበኛ ተማሪነት " መፈተን #የማይችሉ ሲሆን በ2015 በግል መፈተን ይችላሉ።

- በታወቁ የጤናና ሌሎችም እክሎች ምክንያት የ12ኛ ክፍል ፈተናን ያልወሰዱ ተማሪዎች በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ይፈተናሉ።

- " የፈተናው ዉጤት " በተለያዩ ምክንያቶች ያልተፈተኑ ተማሪዎች በወጣላቸዉ ፕሮግራም መሰረት ከተፈተኑ በኋላ የሁለቱንም ዉጤት ተጠቃሎ ይፋ ይደረጋል።
@TIMIHIRT_MINISTER
@TIMIHIRT_MINISTER
14.0K views17:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ