2022-08-29 14:59:43
ከጊዮርጊስ ጎን መሆናችንን የምናሳይበት ታሪካዊ አጋጣሚ!
በባህርዳር ኢንተርናሽናል ስታዲየም ተገኝተው ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሱዳኑ አልሂላል የሚያደርገውን ጨዋታ በሜዳ ተገኝተው መደገፍ ባይችሉ ክለቦን በዚ መልክ ለማገዝ ግን ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል ።
"ባለሜዳ ነን ፥ ባለሜዳ ከመሆን ጥቅሞች አንዱ ደግሞ የስቴድየም ገቢ ማግኘት ነው፡፡ስለዚህም በእለቱ በቦታው ተገኝቼ ክለቤን ባልደግፍም ክለቤ ማግኘት ያለበትን የሜዳ ገቢ እንዲያገኝ የመግቢያ ትኬቱን ግን እገዛለሁ"፡፡ በሚል ሀሳብ ተነስተው ከነገ ነሐሴ 23 , 2014 ዓ.ም ጀምሮ ከዳሽን ባንክ እና በቴሌግራም@AmoleDashenBot!! በመግዛት አጋርነታቸውን ያሳያሉ።
የትኬት ዋጋ ዝርዝር
1 ደረጃ 1,000 ብር
2 ደረጃ 500 ብር
3 ደረጃ 200 ብር
4 ደረጃ 100 ብር
ትኬቶቹ ለእስቴዲየም መግቢያ አያገለግሉም
አንድ ሰው የፈለገውን ያህል መጠን መግዛት ይችላል
በድርጅትም ሆነ በቤተሰብ መግዛት ይቻላል
ከጊዮርጊስ ጎን መሆናችንን ዛሬም በተግባር እናረጋግጥ
ሊንኩን ተጭነው የቴሌግራም ገፃችን ይቀላቀሉ!!
https://t.me/stgeorge123
#ሼርShare_በማድረግ_መረጃውን_ለደጋፊዎች_ያጋሩ!
289 viewsምናሴ ሳንጆርጅ, 11:59