✥✥ "ሰፊው የባህር ውሃ መርከብን ማስመጥ አይችልም ውሃው ወደ መርከቡ ውስጥ ካልገባ በስተቀር። በተመሳሳይ መልኩ በዓለም ላይ ያሉ አሉታዊ ነገሮች በሙሉ እኛን ሊጥሉን አይችሉም ወደ ውስጣችን እንዲገባ ካልፈቀድን በስተቀር። ➣ማቴዎስ 7፥20-32 እርሱም አለ፦ከሰው የሚወጣው ሰውን የሚያረክስ ያ ነው። ከውስጥ ከሰው ልብ የሚወጣ ክፉ አሳብ፥ዝሙት፥መስረቅ፥መግደል፥ምንዝርነት፥መጎምጀት፥ክፋት፥ተንኮል፥መዳራት፥ምቀኝነት፥ስድብ፥ትዕቢት፥ስንፍና፥ናቸው፤ ይህ ክፉው ሁሉ ከውስጥ ይወጣል ሰውን ያረክሰዋል። ◅◅◁◁◆▷▷▻▻ @mezmurtiktok @mezmurtiktok @mezmurtiktok 184 views09:16