ምዕራፍ ፫ _፩ ! ወአሜሃ : ልዑል : ዓቢይ : ወቅዱስ ፡ ተናገረ ፧ . . . ኳኺ፡ጠባቂ:የድሀውን ጩኸት ሰምቶ ፡ ላንጉሡ፡ በነገረው: ጊዜ : ንጉሡ:እንዲፈርድ ፣ መላእክት፡ የድኖቹን : መበደል : በነገሩት : ጊዜ ፣ ያንጊዜም: ልዑል : ገናና ፡ የከበረ: ፈጣሪ : ተናገረ ፤ ወፈነዎ : ለአርስየስልዩር ፡ ኀበ : ወልደ : ላሜህ : ወደ : ላሜህ ፡ ልጅ ፡ ወደ ፡ ኖኅም፡ ሱርያልን ፡ ላከው ፤ … 2.1K views▁ ▂ ▄ ▅ ▆ ▇ █ ዮቶር አብ █ ▇ ▆ ▅ ▄ ▂ ▁, 17:37