ትሕትና ዲያቆን ቢንያም ግርማቸው (የስነልቦና አማካሪ) ኃጢአትህ እየበዛ ሲመጣ የሌሎች ስህተት እየታየህ ይመጣል ፡፡ ጽድቅ በውስጥህ እየተስፋፋ ሲመጣ የራስህ ደካማነት ይታይሃል ፡፡ ትሕትና በአደባባይ እንደ ለበስከው ነጭ ሸማ ነው ፡፡ ታጌጥበታለህ ፡፡ ትዕቢት ግን ያዋርድሃል ፣ የማያውቅህ ሳይቀር አይቶ ይጸየፍሃል ፡፡ ቁመተ ረጅሞች ሲኮሩ ሰማይን የምታይ ይመስልሃል ፡፡ አጭሮች ሲልመጠመጡ መቃብር የገቡ ይመስላል፡፡ የረጅምነት ውበቱ ዝቅ ማለት ነው...ሙሉውን ለማንበብ t.me/sew_hun_ke_sewm_sew_hun t.me/sew_hun_ke_sewm_sew_hun t.me/sew_hun_ke_sewm_sew_hun 833 viewsዲያቆን አቤንዔዘር ሙሉ, 18:46