#ደሴ በደሴ ከተማ የማስተባበሪያ ቢሮ በመክፈት ከ 1 አመት በላይ ሲያገለግል የነበረው የኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር ደሴ ቅርንጫፍ ዛሬ ነሐሴ 22/2014 በደሴ ከተማ ደወይ ሜዳ መስጂድ ቅጥር ጊቢ ውስጥ መርከዝ በመክፈት በይፋ ስራውን ጀምሯል። የደሴ ሙስሊም ማህበረሰብ እንኳን ደስ አላችሁ !! 282 views15:29