ለሀረማያ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ:- እንደምታወቁት የ2012 ተመራቂ የሆናችሁ ለጊቢያችን ተማሪዎች የምረቃት ቀን የካቲት 20/2013 እንደሁነ የታወቅ ስሆን፣ በአሁን ጊዜ አሉባልታ የሆነ መረጃዎች በተማሪው ዘንድ እየተሰራጨ መሆኑን እና በሀሰተኛ ወሬ ቀኑ ተቀንሰው በ13/06/2013 ሆነዋል ተብለው እየተነገረ ያለ ስለሆን፣ የተባለ ያለው መረጃ ሀሰት መሆኑን ተገንዝባችሁ እና ምንም አይነት የቀን ለውጥ እንደለሌ እንድታወቁ እናሳውቃለን። @MEREJAET @MEREJAETHIO_BOT #SHARE 4.9K views19:13