የሀይማኖት ተቋማትን አጠቃላይ ገቢና ወጪ ኦዲት የምናደርግበት ስርአት እየዘረጋን ነው። ሀይለኛ ሌብነት ያለው የሐይማኖት ተቋማት ውስጥ ነው ከዚህ በኃላ ከሕዝብ ዘርፎ ለራሱ ሀብት የማከማቸት አካሄድ አይኖርም የሰበሰበውን ገንዘብ ምን ላይ እንዳዋለው ኦዲት ይደረጋል። #ጠቅላይ_ሚኒስትር_አብይ_አህመድ በዛሬው የፓርላማ ውሎአቸው የተናገሩት። t.me/meleket_tube t.me/meleket_tube 2.0K viewsedited 11:32