አዲስ የወንዶች የአለም ዋንጫ ውድድር ከሶስት አመት በኋላ እንደሚካሄድ ፊፋ አስታወቀ። አዲሱ የፊፋ ውድድር የወንዶች የክለቦች የአለም ዋንጫ ነው ። በ2025 የሚካሄደው የወንዶች የክለቦች የአለም ዋንጫ አዲስ የውድድር ፎርማት ሲሆን 32 ቡድኖች እንደሚሳተፉበት የፊፋው ፕሬዝዳንት ዥያኒ ኢንፋንቲኖ በጋዜጣዊ መግለጫ ገልፀዋል። @Fabrizio 726 viewsIts me, 11:04