ማሳሰቢያ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የ1443 ተኛው የሐጅ ጉዞ ዝግጅቱን አጠናቆ ምዝገባ መጀመሩ ይታወቃል ። በመሆኑም አንዳንድ ህገ ወጥ አካላት በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች የሐጅ ዋጋ የሚቀንስና ሌላ አማራጭ እንዳለ በማስመሰል እየገለፁ መሆኑን ደርሰንበታል ። ይህም ከአንድ ወር ያነሰ ጊዜ ብቻ ያለ በመሆኑ ፤ ሓጃጁን አዘናግቶ ለማስቀረት የተሸረበ ሴራ መሆኑን አውቃችሁ በኋላ ከሚፈጠረው መጉላላት እና መጨናነቅ እንድትድኑ በቶሎ መመዝገብ እንዳለባችሁ እናሳውቃለን። የማህበራዊ ሚዲያ አንቂዎች ወይም አክቲቪስቶች ይህንን መረጃ ለህብረተሰቡ ሸር በማድረግ ሃላፊነታችሁን ተወጡ ? MEDINA||TUBE https://t.me/medina_tube 184 views𝙼єωвιι , 13:56