ይስማዕ ሰማይ ወትዜኑ ምድር ከመ ተረክበ ዮም #ዕፀ_መስቀሉ ለክርስቶስ ዕፅ ዘለከፎ ደሙ ክቡር ዝንቱ ውእቱ #መስቀል ዕፅ ዘኢያፀንኖ ኃይለ ነፋሳት ዘአዳም ቆሙ ወሠናይ ራዕዩ መካን ዘደፈኑ አይሁድ #መስቀል ቃል ቅዱስ ወተረክበ በሐሢሥ ዕፅ ዘቀደሶ ወባረኮ ክርስቶስ ፤ " የከበረ የክርስቶስ ደሙ የቀደሰው #ዕፀ_መስቀል እንደ ተገኘ ምድር ትናገር ሰማይም ታድምጥ፤ እርሱም የነፋሳትን ኃይል የማያጸነው መልኩ ያማረና ቁመቱ የተወደደ አይሁድ በመካነ ጎልጎታ የቀበሩት #ቅዱስ_መስቀል ክርስቶስ የቀደሰውና የባረከው ዕፅ በፍለጋ ተገኘ ።" ቅዱስ ያሬድ ( ዝማሬ መዋስዕት ዘመስቀል) መልካም የመስቀል በዓል ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንዲሁም ቤተሰቦች:: #ሻሎም 13.0K views21:32