Get Mystery Box with random crypto!

ማስታዎሻ ➻መልዕክተኛው(ﷺ)እንዲህ ይላሉ:-የአሹራን(የሙሐራምን 10ኛው ቀን) መፆም የለፈው ዓመ | ✍️قَـنَـاة أم مــريــم🎀

ማስታዎሻ

➻መልዕክተኛው(ﷺ)እንዲህ ይላሉ:-የአሹራን(የሙሐራምን 10ኛው ቀን) መፆም የለፈው ዓመት ወንጀል እንደሚያብስ ከአላህ ተስፋ አደርገለሁ።(¹)

ማሳሰቢያ:-ከፊቱ አንድ ቀን አስቀድሞ መፆም ይወደዳል።መልዕክተኛው(ﷺ) የሚቀጥለውን ዓመት አላህ ከደረሰኝ የሙሐራምን 9ለኛው ቀን አፆመለሁ ብለው ነበር።(²)

(¹)ሙስሊም 1162
(²)ሙስሊም 1134


ሼር በማድረግ የአጅሩ ተከፋይ እንሁን በረካሏሁ ፊኩም።

➢ቴሌግራማችን ጆይን ለማለት :-
https://t.me/+MpqL2-OqZZM4Y2M0