በምስሉ ላይ ከተዘረዘሩት የስልጠና መስኮች በተጨማሪ በመጀመሪያ ዲግሪ 1። Information Technology 2. Sport Science 3.Agri Business and Value Chain Management በሁለተኛ ዲግሪ 1። Developmental Economics 2. Animal Production and 3. TEFL ስልጠና ሚሰጥ መሆኑን እያሳወቅን የምዝገባ ቀን የሚያበቃው ሰኔ 30/2014 .ም መሆኑም አ ውቃችሁ ከወዲሁ እነደትመዘገቡ ጥሪ ያችንን እናስተላለፋለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በቴሌግራም አድራሻ @Aben11REG ላይ እንዲሁም በስልክ ዘወትር በስራ ሰዓት 03324005726 ላይ ደዉላችሁ መጠየቅ ትችላላችሁ 717 views enbere Girma Ⓐⓑⓔⓝⓔⓩⓔⓡ, 13:21