ነገ ማክሰኞ ከ10፡00 ጀምሮ በሃዋሳ አዲስ ኪዳን ካህናት ቤተክርስትያን #የፈተና_በረከቶች_አዲስ ተከታታይ ትምህርት ከአገልጋይ ዮናታን አክሊሉ ጋር እንማራለን ከዘማሪ ይሳቅ ሰዲቅ ጋር እግዚአብሔርን እናመልካለን ሁላችሁም ተጋብዛችኃል @marsilchannel 1.6K viewsedited 18:44