የአያክሱ ብራዚላዊ የክንፍ መስመር ተጫዋች አንቶኒ ማንችስተር ዩናይትድን በ100 ሚሊየን ዩሮ የዝውውር ሂሳብ ተቀላቅሏል ።
በሆላንድ እግርኳስ ታሪክ በ 100 ሚሊዮን ዩሮ የዝውውር ሂሳብ የተሸጠ ውዱ ተጫዋች መሆንም ችሏል ።
እንቶኒ ከዩናይትድ ጋር እስከ 2027 ድረስ የሚያቆየውን ኮንትራት ይፈራረማል በዚህ ውል ውስጥ ለአንድ አመት የማራዘም አንቀፅ ተካቶበታል ።
አንቶኒ በነገው እለት ወደ ማንችስተር ዩናይትድ ያቀናል
[Fabrizio Romano]
Join and share @Manchestr_unitedd