የክለባችን መልማዮች ወደ ብራዚል አቅንተው ነበር ! የክለባችን ማንችስተር ዩናይትድ የምልመላ ቡድን እለተ ማክሰኞ ወደ ብራዚል መልማዮች አቅንተው የነበረ ሲሆን በፓልሜራስ ከ20 አመት በታች ቡድን ከ ኮሮንቶስ ከ20 በታች ቡድን ጨዋታን የታደሙ ሲሆን በጨዋታውም ድንቅ ብራዚላዊ የ19 አመት አጥቂ ተመልክተዋል ! የክለባችን ምልመላ ቡድን በብራዚላዊው ወጣት አጥቂ ታሊስ ብቃት ተማርኳል የ19 አመቱ አጥቂ በ ሶስት ጨዋታዎች ሶስት ጎሎችን ማስቆጠር ችሏል ! @Manchester_Unitedfansz @Manchester_Unitedfansz 13.5K viewsʟᴇᴏ ᴍᴀʀᴄᴜs̏ ¹⁰, edited 16:34