ኤሪክ ቤይሊ እና አሌክስ ቴሌስ የክለቡ ቀጣይ እቅድ ውስጥ እንደሌሉ ተነግሯቸዋል። ማንችስተር ዩናይትዶች ትንሽ ገንዘብም ቢሆን ለመቀበል ተዘጋጅተዋል። ክለቡ በክረምቱ የዝውውር መስኮት እነሱን ለመሸጥ ይፈልጋል። [FABRIZIO ROMANO] @Manchester_unitedfan @Manchester_unitedfan 21.4K viewsɪsʜᴏᴡɴɪɢᴜs, edited 10:06