በትናንትናው እለት ፖርቶ ከካሳ ፒያ ጋር ባደረገው የሊግ ጨዋታ ክለባችን ማን ዩናይትድ የተጫዋች መልማዮችን ልኮ ነበር። ዩናይትድ በኤስታዲዮ ዶ ድራጎ መልማዮችን ሲልክ የተለመደ እየሆነ መቷል። ክለባችን መልማዮችን የሚልከው የፖርቶውን ግብ ጠባቂ ዲዮጎ ኮስታን ለመመልከት እንደሆነ ይነገራል። @Manchester_Unitedfan @Manchester_Unitedfan 2.3K viewsMelek, edited 13:28