90 minutes ስፖርት ድህረገጽ የ34ተኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎችን የውጤት ግምታቸውን ሲያስቀምጡ ማንችስተር ዩናይትድ በ አስቶንቪላ 2 ለ 1 ይሸፍናል ሲሉ ግምታቸውን አስቀምጠዋል ። ክለባችን በኦልድትራፎርድ ከተሸነፈ ስንት ጊዜ እንዳለፈ አላወቁም መሰለኝ @Manchester_Unitedfan @Manchester_Unitedfan 14.6K views𝐄🅨 𝐒𝐔 𝐌𝐢𝐥𝐥𝐚𝐦𝐨𝐬𝐞, 10:18