Get Mystery Box with random crypto!

ማህሌት ዘቅዱስ ያሬድ

የቴሌግራም ቻናል አርማ mahletzekidusyared — ማህሌት ዘቅዱስ ያሬድ
የቴሌግራም ቻናል አርማ mahletzekidusyared — ማህሌት ዘቅዱስ ያሬድ
የሰርጥ አድራሻ: @mahletzekidusyared
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 775
የሰርጥ መግለጫ

በዚህ ቻናል ላይ የስርአተ ማህሌት ዚቅ፣ምልጣን፣እስመላለም፣ወረብ እንዲሁም አልፎ አልፎ የቅዱሳን ታሪኮች የሚለቀቁበት ቻናል ነው።

Ratings & Reviews

3.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-06-27 10:08:24 ሥርዓተ ማኅሌት ዘሰኔ ሕንፀተ ቤታ #ለማርያም "ሰኔ ፳፩"

ሥርዓተ ነግሥ
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገአርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገጸከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል።

መልክዐ ሥላሴ
ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል: ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ በሣኅል: እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል: ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም_ድንግል: ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል።

ዚቅ
በዕንቊ ሰንፔር ትትሐነጽ ወበመረግድ: ሃሌ ሉያ ለአብ: ሐጹር የዓውዳ: ትበርህ እምከዋክብት: ሃሌ ሉያ ለወልድ: ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ: ጽዮን ቅድስት ቤተክርስቲያን: ደብተራ ፍጽምት።

ነግሥ
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ: ለወልድኪ አምሳለ ደሙ: መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ: ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ: እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።

ዚቅ
እግዚአብሔር ውእቱ ብርሃንኪ ለዓለም: ወመሠረትኪ ለትውልደ ትውልድ: ኢየኀልቅ ብዝኃ ሰላምኪ: ወነገሥት ይትቀነዩ ለኪ: ያመጽኡ አምኃኪ እምርኁቅ ብሔር።

ወረብ
እግዚአብሔር ውእቱ ብርሃንኪ ለዓለም እግዚአብሔር/፪/
"ወመሠረትኪ"/፪/ እግዚአብሔር/፪/

መልክዐ ማርያም
ሰላም ሰላም ለዝክረ ስምኪ ሐዋዝ: እምነ ከልበኔ ወቊስጥ ወእምነ ሰንበልት ምዑዝ: ማርያም_ድንግል ለባሲተ ዓቢይ ትዕዛዝ: ይስቅየኒ ለለጽባሑ ወይነ ፍቅርኪ አዚዝ: ከመ ይሰቅዮ ውኂዝ ለሠናይ አርዝ።

ዚቅ
በሐ በልዋ ተሳለምዋ: ዕግትዋ ለጽዮን ወሕቀፍዋ: ደዩ ልበክሙ ውስተ ኃይላ: እንተ ተሐንጸት በስሙ: ወተቀደሰት በደሙ: ወተአትበት በዕጸ መስቀሉ: ጌሡ ኃቤሃ እስመ ሃይለ እግዚአብሔር ላዕሌሃ።

ወረብ
"በሐ በልዋ"/፪/ ተሳለምዋ/፪/
ዕግትዋ ለጽዮን ወሕቀፍዋ ደዩ ልበክሙ ውስተ ሃይላ ለቤተክርስቲያን/፪/

መልክዐ ማርያም
ሰላም ለሥዕርተ ርእስኪ ዘተንዕደ ጽፍሮሁ: ለአቡኪ በከናፍሪሁ: ማርያም_ድንግል ለእግዚአብሔር ጽርሑ: ለገብርኪ እግዝእትየ እትኅድግኒ እላሁ: ከመ ኢይበሉኒ ፀር አይቴኑመ ምክሁ።

ዚቅ
ወሀለወት አሐቲ ድንግል ጽርሐ ቅድሳቱ ይእቲ ለልዑል: መዓዛ አፉሃ ከመ ኮል: ወሥዕርታ ሜላት ፍቱል: ወዲበ ርእሳኒ አክሊል በትእምርተ መስቀል።

ወረብ
ወሀለወት አሐቲ "ድንግል"/፪/ አሐቲ ድንግል/፪/
መዓዛ አፉሃ ከመ ኮል/፬/

መልክዐ ማርያም
ሰላም ለእስትንፋስኪ ዘመዓዛሁ ሕይወት: ከመ መዓዛ ዕፅ ኅሩይ ዘውስተ ገነት: ማርያም_ድንግል ቤተ ቅድሳት: ጽንሕኒ ውስተ ሠናይ ወሰውርኒ እሞት: በአክናፍኪ ርግብየ ኅሪት።

ዚቅ
ገነይነ ለኪ ኦ ወለተ ዳዊት: ጽርሐ ቅድሳቱ ለወልድ: ዘወርቅ ማኅፈድ: ወሡራሬሃ ዘመረግድ።

ወረብ
"ጽርሐ ቅድሳቱ #ማርያም"/፪/ ዘወርቅ ማኅፈድ/፪/
ወሡራሬሃ ዘመረግድ ዘወርቅ ማኅፈድ/፪/

መልክዐ ማርያም
ሰላም ለገቦኪ ዘሐመልማለ ወርቅ ክዳኑ: በከመ ዳዊት ይዜኑ: ማርያም_ድንግል ለያዕቆብ ሞገሰ ስኑ: በልኒ እግዝእትየ አፈቅረከ አኮኑ: እንዘ ረዳኢትከ አነ ዘይክለከ መኑ።

ዚቅ
ሃሌ ሃሌ ሉያ አዳም ሕንፄሃ: ሐመልማለ ወርቅ ገበዋቲሃ: #ጽዮንሃ አምኁ ኪያሃ።

ወረብ
ሕንፄሃ "አዳም"/፪/ ሕንፄሃ ለቤተክርስቲያን/፪/
"ሐመልማለ ወርቅ"/፪/ ገበዋቲሃ ሐመልማለ ወርቅ/፪/

መልክዐ ማርያም
ሰላም ለማኅጸንኪ ለእግዚአብሔር ማኅፈዱ: ዘሐነጸኪ የማነ ዕዱ: ማርያም_ድንግል ምዕዝት ዘእምናርዱ: ኀቤኪ ያንቀዓዱ ለረኪበ ኲሉ መፍቅዱ: ምስለ ካልኡ ዓይንየ አሐዱ።

ዚቅ
ሃሌ ሃሌ ሉያ: ለቤተክርስቲያን ልዑል ሐነፃ: በጽድቁ ሐወፃ: እምነ ፀሐይ ይበርህ ገፃ።

ወረብ
ሃሌ ሃሌ ሉያ ለቤተክርስቲያን/፪/
ሐነፃ ልዑል ለቤተክርስቲያን/፪/

መልክዐ ማርያም
በዝንቱ ቃለ ማኅሌት ወበዝንቱ ይባቤ: ለዘይስዕለኪ ብእሲ ጊዜ ረከቦ ምንዳቤ: ብጽሒ ፍጡነ ትሰጠዊዮ ዘይቤ: ማርያም ዕንቊየ ክርስቲሎቤ ወምዕዝተ ምግባር እምከርቤ: ዘጸገየ ማኅጸንኪ አፈወ ነባቤ።

ዚቅ
ኢይትአጸው አናቅጽኪ: ክቡራት ዕንቊ መሠረትኪ: ሠናይት ሰላማዊት: እንተ ናፈቅራ በጽድቅ: መዓዛ አፉሃ ከመ ኮል።

ወረብ
ኢይትአጸው አናቅጽኪ ክቡራት ዕንቊ መሠረትኪ/፪/
ሠናይት ሰላማዊት "እንተ ናፈቅራ"/፪/ በጽድቅ/፪/

ማኅሌተ ጽጌ
በሠላስ አዕባን ገጸ ሥላሴሁ ለአምሮ: ሐኒጾ ቤትኪ ድንግል ድኅረ ፈጸመ ሣርሮ: አመ ወረደ ለበዓል ምስሌኪ በአማኅብሮ: እንዘ ይብል ቃለ ለዘምሮ ልዑል ቀደሰ ማኅደሮ: ደናግል ለጽጌኪ ዘበጣ ከበሮ።

ዚቅ
በሥላሴሁ ሐነጸ ጥቅማ: ቤተ_ማርያም ሰመየ ስማ: በሥላሴሁ ሐነጸ ጥቅማ።

ወረብ
በሥላሴሁ "ሐነጸ"/፪/ ጥቅማ ለማርያም/፪/
ሰመየ ስማ ቤተ_ማርያም/፪/

ምልጣን
ተቀደሲ ወንስዒ ሃይለ ኦ ቤተ እግዚአብሔር: እስመ ናሁ ንጉሥኪ በጽሐ ዘያበርህ ለኪ በሃይሉ: ለዛቲ ቤት ሣረራ አብ ቀዲሙ ለዛቲ ቤት: ሐነጻ ወልድ ለዛቲ ቤት: ወፈጸማ መንፈስ ቅዱስ።

እስመ ለዓለም
አመ ትትሐነጽ ኢየሩሳሌም: በዕንቊ ሰንፔር ወበከርከዴን በዕንቊ ክቡር: ዓረፋቲሃኒ ወማኅፈዲሃኒ በወርቅ ንጹሕ: ወመርህባሰ ለኢየሩሳሌም ዘቢረሌ: በዕንቊ አጶሮግዮን ወበዕንቊ ሦፎር ትትገበር: እንዘ ይብሉ በኲሉ ፍናዊሃ ሃሌ ሉያ: ይሴብሕዎ እንዘ ይብሉ: ይትባረክ እግዚአብሔር ዘአልዓላ ለጽዮን እምኲሉ ዓለማት።

ቅንዋት
አመ ትትሐነጽ ኢየሩሳሌም በዕጸ መስቀሉ ክቡር: ወአመ ትትቄደስ በዕደዊሁ ለልዑል: ኢየሩሳሌም ቤተክርስቲያን ትዌድሶ።

ወስብሐት ለእግዚአብሔር!
117 viewsedited  07:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-18 08:20:32 እንኳን ለሊቀ መልአኩ ለቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ!

ሥርዓተ ማኅሌት ዘሰኔ ሚካኤል
ስርአተ ነግስ
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፤ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኀቤየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፤ በአሐቲ ቃል።

መልክአ ሥላሴ
ሰላም ለጉርኤክሙ ስቴ አንብአ ሰብእ ዘኀሠሠ፤
ብዑላነ ሞገስ ስላሴ ኢታንድዩኒ ሞገሰ፤
እመ ትትሄየዩኒሰ ወተኀድጉኒ ጽኑሰ፤
ሚካኤልኑ ለአምፅኦ ሥጋየ ጌሰ፤
ወእመ አኮ ገብርኤል ወኀበኒ ነፍሰ።

ዚቅ
ኢይጽሐቅ ዘይመክሮ ወኢየኀሥ ዘይረድኦ፤ዘአልቦ ጥንተ ወኢተፍጻሜተ፤ ኢየሐልቅ መንግስቱ ወአልቦ ዘይክል መዊአ ኀይሉ፤ ወአልቦሙ ኁልቊ ለሰራዊተ መላእክት እለ ይትለአክዎ፤ አንተ ውእቱ አቡሃ ለጥበብ፤ ገባሬ ኩሉ ፍጥረት ወገባሬሃ ለህግ።

ነግሥ
ሰላም ለልሳንከ መዝሙረ ቅዳሴ ዘነበልባል፤
ወለድምፀ ቃልከ ሃዋዝ ቀርነ መንግስቱ ለሣህል፤
ሞገሰ ክብሩ ሚካኤል ለተላፊኖስ ባዕል፤
አልቦ ዘይትማሠለከ በልማደ ምህረት ወሳህል፤
እንበለ ባሕቲታ እኅትከ ማርያም ድንግል ።

ዚቅ
አመ ይነፍሕ ሚካኤል ቀርነ፤ በደብረ መቅደስየ አሜሃ ይትነስዑ ሙታን፤ ይትፌስሑ መላእክት በዕርገቱ፤ በፍስሃ ወበሰላም አእኰትዎ ለንጉሰ ሥብሐት።


መልክአ ሚካኤል
ሰላም ለዝክረ ስምከ ምስለ ስመ ልዑልዘተሳተፈ፤
ወልደ ያሬድ ሄኖክ በከመ ጸሃፈ፤
ሶበ እጼውዕ ስመከ ከሢትየ አፈ፤
ረዳኤ ምንዱባን ሚካኤል በከመ ታለምድ ዘልፈ፤
ለረዲኦትየ ነዓ ሠፊሐከ ክንፈ።

ዚቅ
ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ አቢተነ በመድኃኒትከ፤ጸግወነ ንጸውዕ ስመከ፤ ኖላዊነ ኄር ትጉህ ዘኢትነውም፤ ሠላመከ ሀበነ።
ወረብ
ሀበነ ሰላመከ ንጸውዕ ስመከ፤ ዘኢትነውም ትጉኅ ኖላዊነ ኄር ኖላዊነ ኄር።


መልክአ ሚካኤል
ሰላም እብል ለአስናኒከ ዘመንፈስ፤
ዘኢይረክቦን ጥረስ፤
ሚካኤል ረዳኢ ለእለ ውስተ ባሕር ወየብስ፤
እስመ ረሰየከ ካህነ ምስዋዑ ወየብስ፤
መፍትው ሊተ ትተንብ ወየብስ።

ዚቅ
ባሕራንኒ ይቤ ዘነገደ ባሕረ ምስሌሁ፤ርኢክዎ ለሚካኤል ወስዕነኩ ጠይቆቶ፤ዮም ሰማያዊ በምድር አስተርዕየ።

ወረብ
ባሕራንኒ ይቤ ዘነገደ ባሕረ፤
ርኢክዎ ለሚካኤል ወስዕነኩ ጠይቆቶ ስዕንኩ

መልክአ ሚካኤል
ሰላም ለእስት ንፋስከ ቁሱላነ ነፍስ ለአጥዕዮ፤
ዘኢይነፍህ ጼና አንኅዮ፤
ሚካኤል ነዓ ኲናተከ በተረስዮ፤
ለገቢር ከመ ቀዳሚ ለአርዌ አመጻ ደርብዮ፤
እስመ ኢሐደገ እንከ ዘትካት እከዮ።

ዚቅ
ወከሲቶ ረከበ ኀበ ይብል፤እዜንዎሙ ለነዳያን ፈነወኒ ወእሰብክ ሎሙ ግዕዛነ ለጺውዋን፤
ወእፈውሶሙ ለቁሱላነ ልብ ወእስምዮ ለባህራን ኅሩየ፤ዝኬ ውእቱ ዘተነግረ በመዋዕለ ትካት ለእስራኤል፤ኅብስተ መና ዘአውረደ በገዳም፤ወርዕየቱ ከመ ተክጻ ወከመ አያያተ መአር ጥዑም ፈድፋደ።

ወረብ
ወከሲቶ ረከበ ወከሲቶ ረከበ ኀበ ይብል እዜንዎሙ ለነዳያን ፈነወኒ፤
ወእስብክ ሎሙ ግዕዛነ ለጺውዋን ወእስምዮ ለባሕራን ኅሩየ።



መልክአ ሚካኤል
ሰላም ለአጻብኢከ መጽሐፈ እለ ለክዑ፤
ዕጒለ አባግዕ እምኖሎት በጊዜ ተመልዑ፤
ሚካኤል አንተ ለንጉሠ ነገሥት ካህነ ምሠዋዑ፤
አሣዕነ መድኀኒት ለእገርየ አጻብዒከ ይቅጽዑ፤
ከመ በፍናውየ የኀዝ ለሰላም ቅብዑ፡፡

ዚቅ
ቅዱሳት አጻብዒከ ለጽሒፈ መጽሐፍ እለ ተቀንያ፨
ወብፁዓት አዕይንቲከ ምሥጢረ መለኮት ዘርእያ፧
ሚካኤል መልአክ ወሐዋርያ ፡፡



ወረብ
ምሥጢረ መለኮት ዘርእያ አዕይንቲከ፤
ሚካኤል መልአክ መልአክ ወሐዋርያ ሚካኤል መልአክ።

መልክአ ሚካኤል
አምኃ ሰላም አቅረብኩ ለመልክእከ ኲሉ፤
ለለ አሐዱ አሐዱ ዘበበክፍሉ፤
ሚካኤል ክቡር ለልዑል መልአከ ኃይሉ፤
ተወኪፈከ አምኃየ እምኑኀ ሰማያት ዘላዕሉ፤
ዕሴተ ጸሎትየ ፈኑ ወአስብየ ድሉ፡፡


ዚቅ
መልአከ ሰላምነ ሊቀ መላእክት ሚካኤል ፨ ሰአል ወጸሊ በእንቲአነ፨ አዕርግ ጸሎተነ ቅድመ መንበሩ ለንጉሥ ዓቢይ ።

ወረብ
መልአከ ሰላምነ መልአከ ሰላምነ፤
ሊቀ መላእክት ሚካኤል ሰአል ወጸሊ በእንቲአነ።

አንገርጋሪ
አመ ይስቅልዎ አይሁድ ለእግዚእነ ሚካኤል አርመመ ወገብርኤል ተደመ ፀሐይ ጸልመ ወወርኅ ደመ ኮነ
ወሪዶ እመስቀሉ አብርሃ ለኲሉ፡፡

ምልጣን

ወሪዶ እመስቀሉ አብርሃ ለኲሉ።

አመላለስ

አመ ይሰቅልዎ አይሁድ ለእግዘእነ፤
ሚካኤል አርመመ ወገብርኤል ተደመ።

እስመ ለዓለም

ንገብር በዓለ መድኃኒት ዮም፤ እስመ ተንስአ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ፤ ዘተሰቅለ በእንተ አፍቅሮተ ሰብእ ተንስአ ክርስቶስ እሙታን፤ አርገ በስብሐትውስተ ሰማያት፤ ዘይሴብሕዎ ሊቃነ መላዕክት፤ ሎቱ ንፌኑ ስብሐተ ወአኮቴተ።

አቡን በ ፩ ሃሌ

ዓቢይ ስሙ ወዓቢይ ኃይሉ ለእግዚአብሔር፤ ወይቤሎ ለሚካኤል ተንስእ ንፋሕ ቀርነ፤ በደብረ ሲና በደብረ ጽዮን፤ በሀገር ቅድስት፤ በዓቢይ ስብሐት ይሴብሕዎ መላእክት።

አመላለስ

በሀገር ቅድስት በሀገር ቅድስት፤
በዓቢይ ስብሐት ይሴብሕዎ መላእክት።

ዓራራት

ይቤሎሙ ኢየሱስ ለአርዳኢሁ አዓርግ ሰማየ ኀበ አቡየ ኀበ እስእል ምሕረተ፨ በእንተ እሊአየ አዓርግ ሰማየ ኀበ አቡየ ፨ ኀበ አዕላፍ መላእክት ፨ (አዓ)ኀበ ሚካኤል ወገብርኤል ፨ (አዓ) ኀበ ሱራፌል ወኪሩቤል፨ (አዓ) ኀበ ዑራኤል ወሩፋኤል( አዓ) ኀበ ራጉኤል ወሳቁኤል፨ አዓርግ ሰማየ ኀበ አቡየ ዘፈነወኒ ፨ውእቱ የዓቢ እምኲሉ።

ሰላም

አመ ይነፍሕ ሚካኤል ቀርነ በደብረ መቅደስየ አሜሃ ይትነሥኡ ሙታን ይትፌሥሑ መላእክት በዕርገቱ በፍሥሐ ወበሰላም አእኮትዎ ለንጉሠ ስብሐት ።

የተሳተውን፣የተገደፈውን አቃንታችሁ አንብቡ!

ተፈጸመ

የቅዱስ ሚካኤል በረከቱ፣ጸሎቱ፣ረድኤትና
አማላጅነቱ ለዘለዓለሙ ከእኛ ጋር ይኑር አሜን!!!
216 views05:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-28 19:47:39 +++ ማኅሌት ዘደብረ ምጥማቅ +++
ስርአተ ነግስ
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፤ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኀቤየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፤ በአሐቲ ቃል።


፩/ ነግሥ ለኵልያቲክሙ

ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤
ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ በሣሕል፤
እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤
ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤
ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል።

ዚቅ፦

ወሀለወት አሐቲ ድንግል ብርህት ከመ ፀሐይ፨እንተ ታስተርኢ እምአርእስተ አድባር ፨ ወትትመረጐዝ በትእምርተ መስቀል።

፪ .ነግሥ /ለልሳንከ መልክአ ሚካኤል/

ሰላም ለልሣንከ መዝሙረ ቅዳሴ ዘነበልባል፤
ወለድምፀ ቃልከ ሐዋዝ ቀርነ መንግሥቱ ለቃል ፤
ሞገሰ ክብሩ ሚካኤል ለተላፊኖስ ባዕል፤
አልቦ ዘይትማሰለከ በልማደ ምሕረት ወሣሕል፤
እንበለ ባሕቲታ እኅትከ ማርያም ድንግል።

ዚቅ፦

መላእክት በልሳነ እሳት ይሴብሑኪ ፨ መላእክት በአክናፈ ብርሃን ይኬልሉኪ ፨ ማርያም እምነ ወእሙ ለእግዚእነ ፨ መላእክት በቀለመ ወርቅ ይጽሕፉ ውዳሴኪ ፨ እስከ ዳግም ምጽአቱ ለበኲርኪ።

፫ .ነግሥ / ዘመንክር ጣዕሙ /

ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ ፤
ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤
መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ ፤
ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤
እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኰት ስሙ።

ዚቅ፦

እግዚአብሔር ውእቱ ብርሃንኪ ለዓለም ፨ ወመሠረትኪ ለትውልደ ትውልድ ፨ ኢየኃልቅ ብዝኃ ሰላምኪ ፨ ወነገሥት ይትቀነዩ ለኪ ፨ ያመጽኡ አምኃኪ እምርኁቅ ብሔር።

፬ .ለዝክረ ስምኪ / መልክአ ማርያም /

ሰላም ሰላም ለዝክረ ስምኪ ሐዋዝ ፤
እምነ ከልበኔ ወቊስጥ ወእምነ ሰንበልት ምዑዝ፤ ማርያም ድንግል ለባሲተ ዓቢይ ትዕዛዝ ፤
ይስቅየኒ ለለጽባሑ ወይነ ፍቅርኪ አዚዝ ፤
ከመ ይሰቅዮ ውኂዝ ለሠናይ አርዝ።

ዚቅ፦

በአልባሰ ወርቅ ዑጽፍት ወኁብርት ፨ እኅትየ መርዓት ርግብየ ሠናይት ፨ ርቱዕ አፍቅሮትኪ እምወይን ፨ መዓዛ ዕፍረትኪ እምኲሉ አፈው ፨ እትፌሣሕ ወእትኃሠይ ብኪ ፨ ናፍቅር አጥባትኪ እምወይን ፨ ኲለንታኪ ሠናይት ፨ እንተ እምኀቤየ አልብኪ ነውር ፨ ወኢምንትኒ ላዕሌኪ ፨ ፃዒ እምሊባኖስ እኅትየ መርዓት።

ወረብ፦

በአልባሰ ወርቅ ዑጽፍት ወኁብርት፤
እኅትየ መርዓት ርግብየ ሠናይት እኅትየ።

፭ . ለገጽኪ / መልክአ ማርያም /

ሰላም ለገጽኪ ዘጥቀ ይልሂ፤
እምነ ከዋክብት ወወርኅ ወእምነ ፀሐይ መብርሂ፤
ማርያም ድንግል ፍንዋትየ ሠርሂ፤
በመዓልት ወበሌሊት ኢይርከበኒ ጸናሂ፤
መሥገርተ አበሳ ዘይጠፍር ወግብ ይድሂ።

ዚቅ፦

ክበበ ገጻ ከመ ወርኅ፨ ወአዕይንቲሃ ከመ ኮከበ ጽባሕ ፨ ወቆማ ከመ በቀልት ፨ ለማርያም ድንግል፨ ወላህያ ከመ ጽጌረዳ ፨ ከመ ፍሕሶ ቀይሕ ከናፍሪሃ ፨ እስመ ወለደት ለነ ፨ መና ኅቡዓ ፨ ዘውእቱ ሕብስተ ሕይወት መፍትሔ ሕማማት።

ወረብ፦

ክበበ ክበበ ገጻ ከመ ወርኅ ወአዕይንቲሃ ከመ ኮከበ ጽባሕ፤
ወቆማ ከመ በቀልት ለማርያም ድንግል።

፮ . ለጉርዔኪ / መልክአ ማርያም /

ሰላም ለጉርዔኪ ሠናይ እምወይን፤
በከመ ይቤ ሰሎሞን፤
ማርያም ድንግል ለባሲተ ዓቢይ ብርሃን ፤
ክድንኒ ገርዜነ ጸጋ ኢያዕጽበኒ ዕርቃን፤
ዘኢአነምዎ ጠቢባን በኪን።

ዚቅ፦

በከመ ይቤ ሰሎሞን በእንተ ማርያም ፨ ንዑ ንትፈጋዕ ወኢይኅልፈነ ፨ ጽጌ ደመና መስቀል ዘዮም ፨ አብርሃ በስነ ማርያም ፨ ጴጥሮስኒ ሰመያ እመ ብርሃን ፨ ጳውሎስኒ ይቤላ ደብተራ ግዕዛን ፨ አጽገዩ ሕዝበ ወመሐይምናን ፨ በቤተ መርዓ ተመልዑ ክርስቲያን።

ወረብ፦

በከመ ይቤ ሰሎሞን ሰሎሞን በእንተ ማርያም፤
ንዑ ንትፈጋዕ ወኢይኅልፈነ ጽጌ ጽጌ ደመና አብርሃ በስነ ማርያም።

፯ . ለመልክዕኪ / መልክአ ማርያም /

ሰላም ለመልክዕኪ ዘተሠርገወ አሚረ ፤
ዘያበርህ ወትረ ፤
ፍቅርትየ አንቲ እንተ ታበድሪ ፍቅረ፤
አርእይኒ ገፀ ዚአኪ ማርያም ምዕረ ፤
ዘኢይሰምዖ ካልዕ እንግርኪ ነገረ ።

ዚቅ፦

ትበርህ እምኮከበ ጽባሕ ፨ ወታስተርኢ እምአርእስተ አድባር ፨ አዳም ወሠናይት ፅዕዱት ወብርህት ከመ ፀሐይ።

ወረብ፦

ትበርህ እምኮከበ ጽባሕ ወታስተርኢ እምአርእስተ አድባር፤
አዳም ወሠናይት ፅዕዱት ወብርህት ከመ ፀሐይ ብርህት።

፰ . በዝንቱ ቃለ ማኅሌት / መልክአ ማርያም /

በዝንቱ ቃለ ማኅሌት ወበዝንቱ ይባቤ፤
ለዘይስእለኪ ብእሲ ጊዜ ረከቦ ምንዳቤ፤
ብጽሒ ፍጡነ ትሰጠዊዮ ዘይቤ፤
ማርያም ዕንቊየ ክርስቲሎቤ፤ወምዕዝተ ምግባር እምከርቤ፤
ዘጸገየ ማሕጸንኪ አፈወ ነባቤ።

ዚቅ፦

ኢይትዓፀው አናቅጽኪ ፨ ክቡራት ዕንቊ መሠረትኪ ፨ ሠናይት ሰላማዊ ት፨ እንተ ናፈቅራ በጽድቅ ፨ መዓዛ አፉሃ ከመ ኮል።

ወረብ፦

ኢይትዓፀው አናቅጽኪ ክቡራት ዕንቊ መሠረትኪ፤
ሠናይት ሰላማዊት እንተ ናፈቅራ እንተ ናፈቅራ በጽድቅ።

፱ .ማኅሌተ ጽጌ / ኦ ሰላመ ሰጣዊት /

ኦ ሰላመ ሰጣዊት እንተ /ዘ/ ትሔውጺ እምርኁቅ፤ ወትትረአዪ ለኲሉ በደብረ ምጥማቅ፤ ተፈሥሒ ድንግል ዘገዳመ ጽጌ ማዕነቅ፤
እስመ ተሰምዓ በምድርነ ቃለ ተአምርኪ ጽድቅ፤ ለአድኅኖ ኃጥዕ ዘይበቊዕ እምብሩር ወወርቅ።

ዚቅ፦

እንተ ታስተርኢ እምአርእስተ አድባር ፨ ርኁቅ ጻድቃን ኪያሃ አብደሩ እምወርቅ ፨ ሀገረ ክርስቶስ ሐዳስ ንድቅ ወበውስቴታ የሐድር ጽድቅ

አንገርጋሪ

ዓይ ይእቲ ዛቲ እንተ ታስተርኢ እምርኁቅ ከመ ማኅቶት ብርህት ከመ ፀሐይ ሙሴኒ ርእያ ሀገር ቅድስት ዕዝራኒ ተናገራ ዳዊት ዘመራ።

እስመ ለዓለም

ዓይ ይእቲ ዛቲ እንተ ትሔውጽ ከመ ጎሕ ፨ አዳም ከመ ወርኅ ሠናይት ፨ ከመ ሥርዓት ብርህት ፨ ከመ ፀሐይ እምሊባኖስ ትወጽእ መርዓት ፨ እምነ ጽዮን አግአዚት ታቦተ ፍስሓ ምስሌሃ ፨ ወአሕዛብኒ ቅድመ ገጻወትረ ተሃሉ ምስሌነ።

አመላለስ

ታቦተ ፍስሓ ቅድሜሃ ወአሕዛብኒ ቅድመ ገጻ፤
ወትረ ተሃሉ ምስሌነ።

ቅንዋት

ሐጹር የዓውዳ ወጽጌ ረዳ ፨ ግብተ በርሀ ገጻ እምፀሐይ በትእምርተ መስቀል ፨ ክቡራት ዕንቁ መሠረታ ሐጹር የዓውዳ ወጽጌ ረዳ ፨

ዕዝል

ቡርክት አንቲ ማርያም ወቡሩክ ፍሬ ከርሥኪ ፨ ፀሐይ ብሩህ ወወርኅ ንጸሕ ፨ ኮከብ ሥርግው ኀበ ማርያም ኀደረ ፨ አንጺሖ ሥጋሃ ኀበ ማርያም ነጸረ፨ ቀዲሶ ኪያሃ ኀበ ማርያም ኀደረ፨ መለኮቶ ወልድ ውስተ ሥጋሃ ደመረ፨ መንክር ግርማ ኃይለ ልዑል ጸለላ፨ መላእክት ይኬልልዋ።

ምልጣን

መንክር ግርማ ኃይለ ልዑል ጸለላ፤
መንክር ግርማ ኃይለ ልዑል ጸለላ፤ መንክር ግርማ።

አቡን በ፪ ሃሌታ

እምርኁቅሰ ርእይዋ ወተአምኅዋ፤ ወአእመሩ ከመ ሀገሮሙ ይእቲ ነቅዓ ገነት ፤ ዓዘቅተ ማየ ሕይወት ወማኅደር ለንጹሐን።

ሰላም

ኢይትዓፀው አናቅጽኪ ፤ ክቡራት ዕንቊ መሠረትኪ፤ ሠናይት ሰላማዊት ፤ እንተ ናፈቅራ በጽድቅ ፤ መዓዛ አፉሃ ከመ ኮል።

ተፈጸመ

የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ምልጃና ጸሎት አይለየን፤ ረድኤት በረከቷ ይደርብን ለዘለዓለሙ አሜን ።
247 views16:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-23 13:47:43 ሥርዓተ ማኅሌት ዘትንሣኤ

ደወል እንደተደወለ ከሁሉ አስቀድሞ ነቢያት ተደግሞ ውዳሴ ማርያም በዜማ ይደርሳል።

"ተፈሥሂ ማርያም ለአዳም ፋሲካሁ" ይባላል። መልክአ ስዕል አይባልም።

ከዚያም ተአምረ ማርያም እና ተአምረ ኢየሱስ ይነበባል። ቀጥሎም ወተንሥአ ይሰበክና አራቱም ወንጌላት ተነበው "አርያም" በተባለው ምስጋና ማኅሌቱ ይጀመራል።

ይ.ዲ ምስባክ መዝ: ፸፯ : ፷፭

ወተንሥአ እግዚአብሔር ከመ ዘንቃሕ እምንዋም፤
ወከመ ኃያል ወኅዳገ ወይን፤
ወቀተለ ፀሮ በድኅሬሁ።

አርያም
ሃሌ ሉያ ለአብ፤ ሃሌ ሉያ ለወልድ፤ ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ፤ ቀዳሚ ዜማ ግበሩ በዓለ ትፍሥሕት እስከ አቅርንቲሁ ለምሥዋዕ፤ ዛቲ ፋሲካ ቀዳሚት ሕግ።
ሃሌ ሉያ ለአብ፤ ሃሌ ሉያ ለወልድ፤ ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ፤ ይገብሩ በዓለ ሰማያት፤ ይገብሩ በዓለ ደመናት፤ ወምድርኒ ትገብር ፋሲካ ተሐጺባ በደመ ክርስቶስ።

አንገርጋሪ
ዮም ፍሥሃ ኮነ በሰንበተ ክርስቲያን፤ እስመ ተንሥአ ክርስቶስ እሙታን፤ ቀደሳ ወአክበራ እምኲሎን መዋዕል አልዓላ፤ አማን ተንሥአ እምነ ሙታን።

አመላለስ
'አማን በአማን'/፪/ ተንሥአ 'አማን በአማን'/፪//፩/
ተንሥአ እምነ ሙታን/፬/

ወረብ
ዮም ፍሥሐ ኮነ በሰንበተ ክርስቲያን/፪/
ቀደሳ ወአክበራ እምኲሎን መዋዕል/፪/

እስመ ለዓለም
ትንሣኤከ ለእለ አመነ፤ ብርሃንከ ፈኑ ዲቤነ።

አመላለስ
ትንሣኤከ ለእለ አመነ/፪/
ፈኑ ዲቤነ ብርሃነከ ፈኑ ዲቤነ/፪/

ከእስመ ለዓለሙ ጋር ተያይዞ የኪዳን ሰላም ይዘመማል፣ ይመረገዳል።

የኪዳን ሰላም
ተሣሐልከ እግዚኦ ምድረከ ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ይእቲ ማርያም እምነ፤ ወእሙ ለእግዚእነ፤ ሰአሊ በእንቲአነ፤ ከመ ይምሐረነ ወይሣሐለነ፤ ያስተርኢ ኂሮቶ ላዕሌነ፤ ሠርዓ ለነ ሰንበተ ለዕረፍተ ዚአነ፤ ፍሥሐ ወሰላም ለእለ አመነ።

አመላለስ
ሠርዓ ለነ ሰንበት ለዕረፍተ ዚአነ/፪/
ፍሥሐ ወሰላም ለእለ አመነ/፬/

መዝሙር
ትትፌሣሕ ሰማይ ወትትኃሠይ ምድር፤ ወይንፍሑ ቀርነ መሠረታተ ሕምዝ፤ ወይበውኡ አድባር ወአውግር፤ ወኲሉ ዕፀወ ገዳም ወዮምሰ ዓባይ ፍሥሐ በሰማያት፤ ወምድርኒ ትገብር ፋሲካ ተሐጺባ በደመ ክርስቶስ።

ሰላም
ፍጹመ ንጉሠ ኮነንዎ አይሁድ፤ ተካፈሉ አልባሲሁ ሐራ ሠገራት፤ ወኮርዕዎ ርእሶ በኅለት፤ ረገዝዎ ገቦሁ በኲናት፤ ትንሣኤሁ ገብረ በሰንበት፤ ሰላመ nlpllkjhjj ለነገሥት፤ ለአሕዛብ ወለበሐውርት።

መልካም በዓል
619 viewsedited  10:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-04 02:21:13 ሥርዓተ ዋዜማ ዘመድኃኔዓለም 'መጋቢት ፳፮'

ዋዜማ
ዘበእንቲአሃ ለቤተክርስቲያን ተፀፋዕከ በውስተ ዓውድ፤ ከመ ትቀድሳ በደምከ ክቡር፤ ዘበእንቲአሃ ዝግሐታተ መዋቅሕት ፆረ፤ ወተዓገሠ ምራቀ ርኩሰ እንዘ አልቦ ዘአበሰ፤ አምላክ፤ ዲበ ዕፀ መስቀል ተሰቅለ።

ለእግዚአብሔር ምድር በምልዓ
መዝ: ፳፫
በኃይለ መስቀሉ ይዕቀበነ፤ ወይክሥት አዕይንተ አልባቢነ፤ በኃይለ መስቀሉ ይዕቀበነ።

እግዚአብሔር ነግሠ
መዝ: ፺፪
መስቀል ቤዛነ ኃይልነ፤ መስቀል ጽንዕነ፤ መስቀል መድኃኒተ ነፍስነ፤ አይሁድ ክህዱ፤ ወንሕነኒ እለ አመነ በመስቀሉ ድኅነ።

ይትባረክ
ጸሎተ ፫ቱ ደቂቅ: ፱
ኃብሩ ቃለ ነቢያት ወይቤሉ፤ መስቀል ብርሃን ለኲሉ ዓለም።

ሰላም
መስቀል ብርሃን ለኲሉ ዓለም፤ መሠረተ ቤተክርስቲያን፤ ወሃቤ ሰላም መድኃኔዓለም፤ መስቀል ለእለ ነአምን መድኅን።
437 views23:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-21 13:45:47 ሥርዓተ ዋዜማ ዘኪዳነ ምሕረት 'የካቲት ፲፭'

ዋዜማ
ሃሌ ሉያ
ርግብየ ይቤላ በእንተ የውሃታ፤ በሐኪ ማርያም ሐዳስዩ ጣዕዋ፤ እንዘ ዓመቱ እሞ ረሰያ፤ ታዕካ ሰማይ ኮነ ማኅደራ፤ ዳዊት ይሴብሕ፤ ወይዜምር ዕዝራ።

ምልጣን
እንዘ ዓመቱ እሞ ረሰያ፤ ታዕካ ሰማይ ኮነ ማኅደራ፤ ዳዊት ይሴብሕ ወይዜምር ዕዝራ፤ ዳዊት ይሴብሕ ወይዜምር ዕዝራ።

በ፭ ለእግዚአብሔር ምድር በምልዓ
መዝ: ፳፫
ሰአሊ ለነ ማርያም፤ እንተ እግዚእ ኃረያ፤ ሰአሊ ለነ ማርያም።

እግዚአብሔር ነግሠ
መዝ: ፺፪
እንተ ክርስቶስ በግዕት፤ እንተ ታስተርኢ እምርኁቅ ብሔር፤ በቤተ ልሔም አስተብረከት ዕጓለ አንበሳ፤ ግሩመ ወለደት።

በ፭ እግዚኦ ጸራሕኩ ኀቤከ
መዝ: ፻፵
ዕፀ ጳጦስ ይእቲ እንተ በአማን፤ ይብልዋ ቅድስተ ቅዱሳን፤ ዕፀ ጳጦስ ይእቲ እንተ በአማን።

ይትባረክ
ጸሎተ ፫ቱ ደቂቅ: ፱
እግዝእትየ እብለኪ፤ ወእሙ ለእግዚእየ እብለኪ፤ ቃል ቅዱስ ኀደረ ላዕሌኪ።

ሰላም
ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ክነፈ ርግብ በብሩር ዘግቡር፤ ወገበዋቲሃኒ በሐመልማለ ወርቅ፤ የሐንፁ አሕዛብ አረፋትኪ በዕንቊ ክቡር፤ ወመሠረትኪ በወርቅ ንጹሕ፤ ይሰግዱ ለኪ ውስተ ገጸ ምድር በእንተ ዕበየ ክብርኪ፤ አምላከ ፳ኤል ውእቱ ረዳኢኪ፤ ዘአድኃነኪ እምእደ ጸላዕትኪ፤ ወረሰየ ሰላመ ለበሐውርትኪ።
558 views10:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-28 17:01:27 ሥርዓተ ማኅሌት ዘአስተርእዮ ማርያም 'ጥር ፳፩'

"ሥርዓተ ነግሥ"
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፤ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኀቤየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፣ በአሐቲ ቃል።

መልክአ ሥላሴ
ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ በሣህል፤ እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፣ ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤ ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል።

ዚቅ
ሃሌ ሉያ ለአብ፤ ሃሌ ሉያ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ሥላሴ ዋህድ፤ ዕፎኑመ እመ አምላክ በከየት ደንጊፃ፤ ከመ ኲሉ ሰብእ ሞት ሶበ ሐወጻ፤ ዮሐንስ በልብሱ ከደነ ገፃ።

ወረብ
እፎኑመ እመ አምላክ በከየት ደንጊፃ በከየት እመ አምላክ/፪/
ከመ ኲሉ ሰብእ ሞት ሶበ ሐወጻ በከየት/፪/

ነግሥ
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤ መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።

ዚቅ
ሃሌ ሃሌ ሉያ፤ መጽአ ውስተ ዓለም፤ ወዓለሙኒ ኢክህለ ፀዊሮቶ፤ ፆረቶ ወአግመረቶ ማርያም።

ነግሥ
ለምንት ይዜኃር ኃያል በኃይሉ፤ ወባዕል በብዝኃ ብዕሉ፤ ኢያድለወ ሞተ ክርስቶስ ለሥጋ አባሉ፤ ሞትሰ ለመዋቲ ይደሉ፤ ሞታ ለማርያም የአፅብ ለኲሉ።

ዚቅ
እንበይነዝ አእምሩ በውስተ ፍትሕ ከመ ኢያደሉ፤ ትጥዓም ሞተ እሙ ወእመ ኲሉ፤ አዘዘ ወልድ በርቱዕ ቃሉ።

መልክአ ማርያም
ሰላም ሰላም ለዝክረ ስምኪ ሐዋዝ፤ እምነ ከልበኔ ወቊስጥ ወእምነ ሰንበልት ምዑዝ፤ ማርያም ድንግል ለባሲተ ዓቢይ ትእዛዝ፤ ይስቅየኒ ለለጽባሑ ወይነ ፍቅርኪ አዚዝ፤ ከመ ይሰቅዮ ውኂዝ ለሠናይ አርዝ።

ዚቅ
ለዛቲ ድንግል ሠረቀ ላዕሌሃ ብዕለ ጸጋሁ ለአብ፤ ወአግአዛ እምእኩይ ውስተ ሠናይ፤ እሞት ውስተ ሕይወት፤ ወረሰየ ይዝክሩ ስማ ውስተ ኲሉ ዓለም።

ወረብ
ለዛቲ ድንግል ሠረቀ ላዕሌሃ ብዕለ ጸጋሁ ለአብ/፪/
ወአግአዛ እምእኩይ ውስት ሠናይ እሞት ውስተ ሕይወት/፪/

መልክአ ማርያም
ሰላም ለእስትንፋስኪ ዘመዓዛሁ ሕይወት፤ ከመ መዓዛ ዕፅ ኅሩይ ዘውስተ ገነት፤ ማርያም ድንግል ቤተ ቅድሳት፤ ጽንሕኒ ውስተ ሠናይ ወሰውርኒ እሞት፤ በአክናፍኪ ርግብየ ኅሪት።

ዚቅ
አንጺሆ ሥጋሃ ቀዲሶ ኪያሃ፤ ኃደረ ቃል ላዕሌሃ፤ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ ወይቤላ ለድንግል፤ ሃሌ ሃሌ ሉያ፤ ሰሎሞን ይቤላ እኅትየ መርዓት ርግብየ ሠናይት፤ ፍናወ ዚአኪ ገነት፤ እስመ ኪያኪ ኀረየ ለታዕካሁ፤ ከመ ትኩኒዮ ማኅደረ ለልዑል።

ወረብ
'አንጺሆ ሥጋሃ'/፪/ ላዕሌሃ ኃደረ/፪/
ቀዲሶ ኪያሃ 'ሃሌ ሉያ'/፪/ ይቤላ ለድንግል/፪/

መልክአ ማርያም
ሰላም ለገቦኪ ዘሐመልማለ ወርቅ ክዳኑ፤ በከመ ዳዊት ይዜኑ፤ ማርያም ድንግል ለያዕቆብ ሞገሰ ስኑ፤ በልኒ እግዝእትየ አፈቅረከ አኮኑ፤ እንዘ ረዳኢትከ አነ ዘይክለከ መኑ።

ዚቅ
እምሰማያት ወረደ ወገብረ መድኃኒተ በማዕከለ ምድር፤ ኖላዊ ኄር ኖላዊሆሙ ለ፳ኤል፤ ወረደ ስኖ ለያዕቆብ ዘአፍቀረ፤ ወስኑሰ ለያዕቆብ ዘይቤ ይእቲ ሥጋ እንተ ነሥአ፤ መድኅን እማርያም።

ወረብ
ወስኑሰ ለያዕቆብ 'ዘይቤ'/፪/ ያዕቆብ፤
'ይእቲ ሥጋ'/፪/ እማርያም እንተ ነሥአ መድኅን።

መልክአ ማርያም
ሰላም ለፀአተ ነፍስኪ እንበለ
ፃዕር ወፃማ፤ ለነቢር ዘልፈ በየማነ ወልድኪ ፌማ፤ ማርያም ድንግል ለባሲተ ሞገስ ወግርማ፤ አጽንዒ በረድኤትኪ ለሕይወትየ ድካማ፤ እምሕይወተ ኄራን አበው ኢታሕጽጺ ዐቅማ።

ዚቅ
ጊዜ ዕረፍታ ለሶልያና ወረደ ወልድ እምዲበ ልዕልና፤ ጠሊላነ ንግሥ ሶቤሃ ከደና።

ወረብ
ጊዜ ዕረፍታ ለማርያም 'ጊዜ'/፫/ ዕረፍታ ለማርያም፤
ወረደ ወልድ ዲበ እምዲበ ልዕልና ወረደ።

መልክአ ማርያም
ሰላም እብል በድነ ሥጋኪ ጽሩየ፤ ዘተመሰለ ባሕርየ፤ ማርያም ድንግል ዐጸደ ወይንየ፤ ንስቲተ ለዕበየኪ እንተ አቅረብኩ ግናየ፤ ኢይትኃደግ ዲበ ምድር ምሥጢ ሰማየ።

ዚቅ
ኦ ትቤ ማርያም እወጽእ እምዝንቱ ሥጋየ፤ ወአሐውር ውስተ ሕይወት ዘለዓለም፤ ኦ ተዘከርኬ ዮሐንስ ዘይቤለከ ሊቅ አመ ትረፍቅ ዲበ ዕንግድዓሁ።

መልክአ ማርያም
ሰላም ለግንዘተ ሥጋኪ በእደ ሐዋርያት አርጋብ፤ በአፈወ ዕፍረት ቅድው ዘሐሳበ ሤጡ ዕፁብ፤ ማርያም ድንግል ወለተ ኅሩያን ሕዝብ፤ ረሰይኩኪ እግዝእትየ ህየንተ እም ወአብ፤ ይሕፅነኒ ከመ ጥብ ፍቅርኪ ሐሊብ።

ዚቅ
ተጋብኡ በቅጽበት ለግንዘተ እሙ ቅድስት፤ ብፁዓን ሐዋርያት ቦኡ ኀቤሃ፤ በሰላም አምኁ ኪያሃ፤ በስብሐት ገነዙ ሥጋሃ።

መልክአ ማርያም
ሰላም ለመቃብርኪ ለጌቴሴማኒ በመርኅባ፤ እንተ ይእቲ ለኢየሩሳሌም ቅሩባ፤ ማርያም ድንግል ለሀገረ መንግሥት ርግባ፤ ትትሜጦ ወረቀ እምአፌር ወጸበለ አፈው እምሳባ፤ ጌቴሴማኒ ለሥጋኪ ምስካባ።

ዚቅ
ሃሌ ሃሌ ሉያ፤ ዓውዳኒ ዘጽድቅ ወመርኅባኒ ዘዕንቊ፤ አንቀጸ አድኅኖ ሐዳስ ንጽቅ።

መልክአ ማርያም
ሰላም ለመቃብርኪ ለኢየሩሳሌም በአድያማ፤ እንተ ይእቲ ጌቴሴማኒ ስማ፤ ማርያም ሰንበት ዕረፍተ ጽዑራን እምፃማ፤ አመ ኀደረ ላዕሌኪ ፀሐየ ቅዱሳን ዘራማ፤ ኃይለ ልዑል ጸለለኪ በመንክር ግርማ።

ዚቅ
ኢይሜንንዋ ኪያሃኒ ወአድያሚሃኒ ነያ ጽዮን ቅድስት ሀገረ እግዚአብሔር።

ማኅሌተ ጽጌ
እግዚአብሔር ጽጌ ትንቢት ለቢሶ ሥጋኪ ሥጋ ዚአነ፤ አመ አስተርአየ በምድር ወተአምረ ለነ፤ ንዌድሰኪ እንዘ ንብል ምክሃ ዘመድነ፤ ዮም በፍሥሃ ለማርያም እምነ፤ አስተርእዮ በሰማይ ኮነ።

ዚቅ
አስተርአየ ዘኢያስተርኢ፤ ኮነ እሙነ አስተርእዮቱ ለመድኃኒነ ክርስቶስ፤ እሙነ ኮነ አስተርእዮቱ፤ እምድንግል ተወልደ፤ እሙነ ኮነ አስተርእዮቱ፤ በሥጋ ረቂቅ፤ እሙነ ኮነ አስተርእዮቱ፤ በ፴ ክረምት በዮርዳኖስ ተጠምቀ፤ በበህቅ ልህቀ።

አንገርጋሪ
ኢኮነ ነግደ ወፈላሴ ሀገሪቶሙ ለቅዱሳን፤ ንሕነ ሰብአ ቤቱ ለእግዚአብሔር ኲልነ፤ አምላክ ኀደረ ውስተ ሥጋ ተአቊረ፤ እንዘ ኢይትጋባዕ በሙላድ፤ ዘድንግል መናሥግተ ኢያርኂዎ፤ ዘኪሩቤል ኢርእዮ።

አመላለስ
ዘድንግል መናሥግተ ኢያርኂሆ፤
ኢያርኂሆ ዘኪሩቤል ኢርእዮ ኢያርኂዎ ኢርእዮ ዘኪሩቤል።

ወረብ
'አምላክ ኀደረ'/፪/ ውስተ ሥጋ ተዓቊረ እንዘ ኢይትጋባዕ አምላክ ኀደረ፤
ዘድንግል መናሥግተ 'ኢያርኂዎ'/፪/ ኢርእዮ ዘኪሩቤል።

መልካም በዓል
554 views14:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-28 09:39:59 ሥርዓተ ዋዜማ ዘአስተርእዮ ማርያም 'ጥር ፳'

ዋዜማ
ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሉያ
ርእየ መሴ ማርያምሃ ዕፀ ጳጦስ፤ እንተ ኢያውዓያ እሳተ መለኮት፤ ርዕደ ሙሴ ወስዕነ ጠይቆቶ፤ ኃይለ መለኮቱ ዘላዕሌሁ ሀሎ፤ ዘቀደሰ ክህነቶ ለአሮን፤ ወረደ፤ ወመጽአ ለአድኅኖ።

ምልጣን
ርዕደ ሙሴ ወስዕነ ጠይቆቶ፤ ኃይለ መለኮቱ ዘላዕሌሁ ሀሎ፤ ዘቀደሰ ክህነቶ ለአሮን፤ ወረደ ወመጽአ ለአድኅኖ፤ ወረደ ወመጽአ ለአድኅኖ።

በ፭ ለእግዚአብሔር ምድር በምልዓ
መዝ: ፳፫
ሕፃን ተወልደ ለነ፤ ዘስሙ አማኑኤል፤ ሕፃን ተወልደ ለነ።

እግዚአብሔር ነግሠ
መዝ: ፺፪
እንተ ክርስቶስ በግዕት፤ እንተ ታስተርኢ እምርኁቅ ብሔር፤ በቤተ ልሔም አስተብረከት ዕጓለ አንበሳ ግሩመ ወለደት።

ይትባረክ
ጸሎተ ፫ቱ ደቂቅ: ፱
ይቀድም ትርሢታ መራናታ ማዕደ፤ ወማዕጠንታኒ ዘወርቅ።

ሰላም
ሃሌ ሃሌ ሉያ ተወልደ በተድላ መለኮት፤ ብሑተ ልደት እማርያም እምቅድስት ድንግል፤ ወሀቤ ሰላም መድኃኔ ዓለም፤ ወአምጽኡ ሎቱ አምኃሁ ወርቀ እምርኁቅ ብሔር፤ ትጉሃን መላእክት የአምኑ ልደቶ ለክርስቶስ።
364 views06:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-18 14:53:23 ሥርዓተ ማኅሌት ዘጥምቀት 'ጥር ፲፩'

"ሥርዓተ ነግሥ"
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፤ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኀቤየ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ ሃሌ ሉያ፤ ሃሌ ሉያ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፤ በአሐቲ ቃል።

መልክአ ሥላሴ
ሰላም ለአእዛኒክሙ አናቅጸ ጸሎት ሠናይ፤ ምሥጢራተ ሰሚዕ ሥላሴ ዘይተልዎ ርእይ፤ በአብትረ ያዕቆብ በርሀ ሥላሴክሙ ፀሐይ፤ ወተመሰሉ ሰብአ ዓይን አባግዓ ላባ ወማይ፤ ለኀበ አባግዕ ዘዮም ወጥምቀት ዓባይ።

ዚቅ
መኑ ይወርድ ውስተ ቀላይ፤ ክርስቶስ ውእቱ ዘወጽአ እማይ፤ እመንፈስ ቅዱስ ሠለስቲሆሙ፤ እለ አሐዱ እሙንቱ ፫ቲሆሙ፤ እለ ይከውኑ ሰማዕተ ፫ቲሆሙ፤ ለሊሁ ወረደ መንፈስ ቅዱስ፤ ከመ ይቀድስ ማያተ፤ ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም፤ ጸጋ ወጽድቅሰ፤ በኢየሱስ ክርስቶስ ኮነ።

ነግሥ
ሰላም ለማየ ዮርዳኖስ ዮሐንስ ዘአተቦ፤ መንፈስ ቅዱስ ከመ አጥበቦ፤ ሶበ መጽአ ቃል እምሰማይ ለተናብቦ፤ ነድ ለማየ ባሕር ከበቦ፤ ማይ ኀበ የሐውር ጸበቦ።

ዚቅ
ርእዩከ ማያት እግዚኦ፤ ርእዩከ ማያት ወፈርሑ፤ ደንገፁ ቀላያተ ማያት ወደምጸ ማያቲሆሙ።

ወረብ
ርእዩከ 'እግዚኦ'/፪/ ርእዩከ ማያት/፪/
'ደንገፁ'/፪/ ቀላያተ ማያት ደንገፁ ቀላያተ ማያት/፪/

ትምህርተ ኅቡዓት
እምሰማያት እምኀበ አብ አይኅዓ፤ በሕማማተ ሥጋሁ ቤዘወነ፤ ወደሞ ክቡረ መንፈሰ ሕይወት፤ ወቅድሳተ መንፈስ ወሀበነ፤ ወማየ መንጽሔ ዚአነ።

ወረብ
'ወደሞ ክቡረ'/፪/ መንፈሰ ሕይወት ወቅድሳተ መንፈስ ወሀበነ/፪/
ወማየ መንጽሔ ዚአነ/፬/

ምልጣን
ክርስቶስ ተወልደ ክርስቶስ ተጠምቀ፤ ወለደነ ዳግመ እማይ ወእመንፈስ ቅዱስ፤ እሙነ ኮነ ለፀሐየ ጽድቅ አስተርእዮቱ፤ አማን፤ መንክር ስብሐተ ጥምቀቱ።

ወረብ
ክርስቶስ ተወልደ ክርስቶስ ተጠምቀ ክርስቶስ ተወልደ/፪/
'ወለደነ ዳግመ'/፪/ እመንፈስ ቅዱስ ወማይ/፪/

እስመ ለዓለም
ሖረ ኢየሱስ እምገሊላ ኀበ ዮሐንስ፤ ከመ ያጥምቆ በፈለገ ዮርዳኖስ፤ ወወጺኦ እማይ ተርኅወ ሰማይ፤ መጽአ ቃል እምደመና ዘይብል ዝንቱ ውእቱ ወልድየ፤ ዘአፈቅር ሎቱ ስምዕዎ።

ወረብ
ሖረ ኢየሱስ እምገሊላ ኀበ ዮሐንስ/፪/
ከመ ያጥምቆ በፈለገ ፈለገ ዮርዳኖስ/፪/

ዕዝል
ቀዳሚሁ ቃል ውእቱ ቃል፤ ቃለ እግዚአብሔር፤ ውእቱ ቃል ሥጋ ኮነ፤ ወተገሠ በሥጋ፤ መንፈስ ዘኢይትገሠሥ ወዘኢይትለከፍ፤ ዘመልዕልተ ሰማያት ዘመልዕልተ ሥልጣናት፤ ወገብረ መንጦላዕተ ሥጋ ሰብእ መዋቲ፤ ወረደ ዲበ ምድር፤ ወአንሶሰወ ውስተ ዓለም፤ በበህቅ ልህቀ በ፴ ክረምት፤ በዮርዳኖስ ተጠምቀ።

ምልጣን
ዘመልዕልተ ሰማያት ዘመልዕልተ ሥልጣናት፤ ወገብረ መንጦላዕተ ሥጋ ሰብእ መዋቲ።

አመላለስ
ወገብረ መንጦላዕተ/፪/
ሥጋ ሰብእ መዋቲ/፪/

አቡን
በ፭: እስመ ሰምዓ ይቀውም ሎቱ አብ ናዛዚ በርእየተ ርግብ ውስተ ምጥማቃት እንዘ ይብል፤ ዝንቱ ውእቱ ወልድየ ዘአፈቅር፤ ዘኪያሁ ሠምርኩ ይቤ፤ ወበይእቲ ሥጋ እንተ ነሥአ መድኅን እምቅድስት ድንግል፤ ኪያሃ ሠምረ አብ በሥጋ ምጽአቶ።

ቅንዋት
እምሰማያት ወረደ፤ ወእማርያም ተወልደ፤ ከመ ይሥዓር መርገማ ለሔዋ ዲበ ዕፅ ተሰቅለ፤ በ፴ ክረምት በዮርዳኖስ ተጠምቀ፤ ዘነቢያት ሰበክዎ ወአስተርአየ ገሃደ።

ሰላም
ተሣሐልከ እግዚኦ ምድረከ ሃሌ ሉያ፤ ዮም ፍሥሐ ኮነ በእንተ ልደቱ ለክርስቶስ፤ ወበእንተ ጥምቀቱ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ ኃዲጎ ፺ወ፱ ነገደ፤ ቆመ ማዕከለ ባሕር፤ ገብአ ወወጽአ በሰላም።

ምልጣን
ኃዲጎ ፺ወ፱ ነገደ፤ ቆመ ማዕከለ ባሕር፤ ገብአ ወወጽአ በሰላም።

ወረብ
ኃዲጎ ፺ወ፱ ነገደ/፪/
ማዕከለ ባሕር ቆመ ማዕከለ ባሕር/፪/

መልካም በዓል

በፌስቡክ(facebook)
ማህሌት ዘያሬድ
https://www.facebook.com/107194674507884/posts/150471063513578/?app=fbl

በቴሌግራም
@Mahletzekidusyared
@Mahletzekidusyared
@Mahletzekidusyared
like , shere ማድረግዎን አይርሱ
ወስብሐት ለእግዚአብሔርና
438 views11:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-18 14:53:22 ሥርዓተ ዋዜማ ዘጥምቀት 'ጥር ፲'

ዋዜማ
ሃሌ ሉያ
ሐዳፌ ነፍስ ለጻድቃን ወተስፋ ቅቡጻን፤ ክርስቶስ አስተርአየ ውስተ ዓለም፤ እምድንግል ተወልደ ክሡተ ኮነ፤ እንዘ ይትኤዘዝ ለአዝማዲሁ፤ ከዊኖ ሰብአ፤ በዮርዳኖስ ተጠምቀ።

ምልጣን
እምድንግል ተወልደ ክሡተ ኮነ፤ እንዘ ይትኤዘዝ ለአዝማዲሁ፤ ከዊኖ ሰብአ በዮርዳኖስ ተጠምቀ፤ ከዊኖ ሰብአ በዮርዳኖስ ተጠምቀ።

በ፭ ለእግዚአብሔር ምድር በምልዓ
መዝ: ፳፫
በዮርዳኖስ ተጠምቀ ፈጺሞ ሕገ ወአስተርአየ ገሃደ፤ በዮርዳኖስ ተጠምቀ።

እግዚአብሔር ነግሥ
መዝ: ፺፪
አስተርእዮ ኮነ ዘክርስቶስ ስነ መለኮት፤ ከመ ርግብ ውስተ ምጥማቃት፤ እንዘ ይብል ዝንቱ ውእቱ ወልድየ ዘአፈቅር።

ይትባረክ
ጸሎተ ፫ቱ ደቂቅ: ፱
ርእዩከ ማያት እግዚኦ፤ ርእዩከ ማያት ወፈርሑ፤ ደንገጹ ቀላያተ ማያት ወደምጸ ማያቲሆሙ።

፫ት
አርአየነ ፈቃዶ በከመ ሥምረቱ ለአምላክነ፤ ወረደ ወተወልደ እምብእሲት፤ ወአንሶሰወ ዲበ ምድር፤ ወአስተርአየ ከመ ሰብእ፤ በበህቅ ልህቀ፤ በ፴ ክረምት በዮርዳኖስ ተጠምቀ።

ሰላም
ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ
በሰላም አስተርአየ ወልደ አምላክ ፍጹም፤ ወተወልደ በሀገረ ዳዊት፤ በዮርዳኖስ ተጠምቀ ከመ ይቤዝወነ፤ ወልደ አምላክ ፍጹም አስተርአየ።

ክብር ይእቲ
ኲሎሙ ማኅበረ መላእክቲሁ፤ ይሴብሑ ወይዜምሩ ለዘበሥጋ ሰብእ አስተርአየ፤ ንዑ ንስግድ ሎቱ ሃሌ ሉያ።

ዝማሬ
ኅብስተ ሰማያዌ ወጽዋዓኒ ዘእማየ ሕይወት፤ ጠዓሙ ወታእምሩ ከመ ኄር እግዚአብሔር በመንፈስ ቅዱስ።

ዕጣነ ሞገር
ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ወደሞ ክቡረ መንፈሰ ሕይወት ወቅድሳተ መንፈስ፤ ወሀበነ ማየ መንጽሔ ዚአነ።

ሰላም
ተሣሐልከ እግዚኦ ምድረከ ሃሌ ሉያ፤ ወረደ ወልድ እምሰማያት ውስተ ምጥማቃት፤ በፍሥሐ ወበሰላም።

ምልጣን
በፍሥሐ ወበሰላም ወረደ ወልድ እምሰማያት፤ ውስተ ምጥማቃት።

ወረብ ዘማዕከለ ባሕር
'በፍሥሐ'/፪/ ወበሰላም/፪/
ወረደ ወልድ ውስተ ምጥማቃት/፬/

መልካም በዓል

@Mahletzekidusyared
316 views11:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ