• የማንቸስተር ዩናይትድ አሰልጣኝ ቴንሃግ ትላንት 7-0 ከረመረምነው በኋላ፦
ተጫዋቾቹ ትላንት የሆነውን እንዳይደግሙ አስጠንቅቆ ይህ ውጤት ቢደገም ተጠባባቂ ወንበር ላይ እንደሚያስቀምጣቸው አስፈራርቷቸዋል!
• ክሎፕ በዚህ የውድድር ዘመን አስከፊ ሽንፈቶች ሲደርሱብን የሰጡት ምላሽ፦
ከተሸነፍን ሙሉ ሀላፊነቱን እወስዳለሁ ፣ ካሸነፍን ደግሞ ተጠያቂው ተጫዋቾቹ ናቸው!
ቦስ
@liverpool4321 @liverpool4321