የርገን ክሎፕ እና ኤሪክ ቴንሃግ ነገ በአንፊልድ ሮድ በሚደረገው ላንክሻየር ደርቢ ጨዋታ የሁለቱም ቡድን ደጋፊዎች በ #ሂልስቦረው እና #በሙኒክ አውሮፕላን አደጋ ህይወታቸውን ያጡ ደጋፊዎች እና ተጨዋቾችን መሳለቂያ እንዳያደርጉ የሚጠይቅ የጋራ መግለጫ አውጥተዋል። @liverpool4321 @liverpool4321 2.7K viewsMOHAMMED LIVERPOOL, 10:46