ፋቢንሆ በሊጉ የምናደርጋቸው ቀጣይ ሁለት ጨዋታዎች እና ቅዳሜ በዌምብሌይ ከቼልሲ የምናደርገው ጨዋታ ያመልጠዋል። ግን ለቻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ጨዋታ የመድረስ እድል አለው ሲሉ ክሎፕ ተናግረዋል። @liverpool4321 @liverpool4321 3.4K viewsMOHAMMED LIVERPOOL, 16:21