ሳውዝሃምግተን ዛሬ 3 ተጫዋች ማስፈረማቸውን ይፋ ያረጋሉ ሜትላንድ ኔልስን ከ አርሰናል በውሰት ሆኖ የመግዛት አማራጭ አለበት ከ ማን ሲቲ ደሞ 2 ተጫዋች የ ክንፍ መስመር ተጫዋቹን ኢዶዜን እና የ ግራ መስመር ተከላካዩን ላሪዬስን በ ቋሚነት። ሳውዝሃምፕተን በዚ የ ዝውውር መስኮት ከ ሲቲ አካዳሚ 4 ተጫዋች ገዝተዋል @LIVE_ANY_SPORTES 9 viewsUNKOWN, 06:52