ፒኤስቪ አይንድሆቨን ኮዲ ጋክፖን ላለመሸጥ ወስኗል። አጥቂው በማንችሰተር ዩናይትድ ፣ ሳውዛምፕተን እና ሊድስ ዩናይትድ ሲፈለግ ቢቆይም አሁን በኔዘርላንዱ ክለብ እንደሚቆይ ተረጋግጧል። ምንጭ ፦ TheAthleticUK @LIVE_ANY_SPORTES 20 viewsUNKOWN, 06:45