ከርዕስ ውጪ አንድ ታሪክ እናጋራችሁ እ.ኤ.አ ጉራቭ ሙኪ ገና በ16 አመቱ በህንድ ሊግ በታሪክ ትንሹ ግብ አስቆጣሪ ሆኗል። ነገር ግን ከሁለት ወራት በኋላ በተደረገው ማጣራት ተጨዋቹ ትክክለኛ እድሜው 16 ሳይሆን 28 አመት ነበረ ይህንን ተከትሎም የህንድ እግርኳስ ፌዴሬሽን በእድሜው ላይ በመዋሸቱ ለ6 ወራት ከእግርኳስ አግዶታል። እንደዚህ አይነት የእግርኳስ ታሪኮችን የሚያቀርብ ምርጥ ቻናል ይሃው https://t.me/Ke_Egerkuas_tarik https://t.me/Ke_Egerkuas_tarik 4.2K views𝐻𝑎𝑓𝑖𝑧_𝑅𝑐, 10:57