#ልጆችዎ_ሊያመልጣቸው_የማይገባ_ልዩ_የክረምት_የስልጠና_መርሃግብር!
ልጆችዎ ትልቅ ህልም ያላቸው፣ በቀጣይ #የትምህርት #ህይወታቸው #በማንኛውም #የትምህርት #አይነት #ውጤታማና #ስኬታማ እንዲሆኑ የሚረዳ፤
በሳይንስና ተጨባጭ የምርምር ውጤቶች ላይ የተመሰረተ፤ #የአስተሳሰብ #ለውጥ ላይ ያተኮረ ልዩ #የክረምት #የስልጠና መርሃግብር አዘጋጅተናል።
ስልጠናው ሳይንሳዊ፣ ሳቢና ተግባራዊ በሆነ መንገድ በጥንቃቄ በተዘጋጁ የስልጠና ማንዋሎች፣ በቪዲዮዎች፣ በድምፅና በምስል ተደግፎ የሚሰጥ ነው።
———————————————————
በሳምንት ለ3 ቀናት
#ሰኞ፣ ረቡዕ፣ አርብ
#ከጠዋቱ 3:00-6:00
—————————————————
ስልጠናው የሚሰጥበትና #ምዝገባው #የሚካሄድበት ቦታ:-
አልፋ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ፣ 4 ኪሎ፤ ወ.ወ.ክ.ማ አጠገብ በሚገኘው ካምፓስ
———————————————————
ለበለጠ መረጃ:-
በ+251-911- 37-91-79
ወይም
+251-703-37-91-79 ይደውሉልን
—————////————-
#ማሳሰቢያ
ይህን ስልጠና ልጆችዎ ሊያመልጣቸው አይገባም!!!
#አሁንም #አልዘገየም!
#ፈጥነው #ያስመዝግቧቸው