የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ብድር, ግብሮች እና ህጎች
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
11.97K
የሰርጥ መግለጫ
#አለ_ህግ🔵Ale_Hig ነፃ የህግ የማማከር አገልግሎት፣የተለያዩ ህጎች፤ አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ ክሶች፣ የውል ፎርሞች፤ መፅሐፍቶች፣ https://www.youtube.com/@Lawsocieties ሁሉንም ሕጎችና ባለሙያዎች እዚሁ ያገኛሉ🔴 All in one, for All. መሰረታዊ የህግ መረጃ እውቀት፤ ሀብት እና ሀይል ነው @LawsocietiesBot / lawsocieties@gmail.com
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
1
2 stars
1
1 stars
1
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-09-01 19:32:53
#VisionFund MFI#
1 - Intermediate Teler
2 - Attorney I 3 - Deputy Branch Manager
Find More Details here
https://bit.ly/3Q8xOIc
Deadline - September 06/22
1.2K viewsLawyer Mike የህግ ባለሙያ, edited 16:32
2022-09-01 13:52:06
ባለአክሲዮኖች ቃል የገቡትን አክሲዮን ዋጋ ለመክፈል ያዋሉትን የትርፍ ድርሻ ላይ የሚከፈለዉ ግብር የማይመለከታቸዉ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር የሰጠዉ መመሪያ …
1.9K viewsEntrust ETC, edited 10:52
2022-09-01 13:49:02
Vision Fund Micro Finance በሚከተሉት የስራ መደቦች ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
Position:-
1: Attorney I2: Deputy Branch Manager
የትምህርት ዓይነት እና ደረጃ
University degree/ diploma in economics/ accounting/ business administration/ banking/management/ marketing/ cooperative/ agricultural economics/ Rural development or related social sciences and business fields;
የስራቦታ:-Gibe & Gibe, SNNPR.
የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ መስከረም
1/2014 ዓ.ም
ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://jobs.amazonethiopia.com/job/vision-fund-micro-finance/
1.8K viewsLawyer Mike የህግ ባለሙያ, edited 10:49
2022-09-01 13:47:09
የችሎት ውሎ !!
የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የፈጸመው ግለሰብ በእስር ተቀጣ ተከሳሽ ከድር መሃመድ በቤተሰቦቹ ቤት በቤት ሰራተኝነት ታገለግል የነበረችው ዙለይካ ጀማል ላይ በሃምሌ ወር 2ዐ13 ዓ.ም በፈጸመው የአስገድዶ መድፈር እና ከድርጊቱ በኋላ የተፈጸመውን ጽንስ ለማስወረድ ባደረገው ሙከራ በፈጸመው የጽንስ ማስወረድ ሙከራ ወንጀል በሁለተኛ ክስነት የምስራቅ ስልጢ ወረዳ ዐቃቤ ህግ ክስ አቅርቦበታል።
ጉዳዩን ሲመለከት የቆየው የወረዳው ፍርድ ቤት ተከሳሽን ነጻ ነው በማለት በሁለተኛው ክስ በ1ዓመት ከ3ወር ቀላል እስራት ወስኖበታል።
በውሳኔው ቅሬታ የተሰማው ዐ/ህግ ለስልጤ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት
ይግባኝ አቅርቧል።ከፍተኛ ፍርድ ቤቱም የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ
በማሻሻል በ1ዓመት ከ6ወር እስራት ወስኗል።
በዚህ ውሳኔ ቅር የተሰኘው የዞኑ ዐቃቤ ህግ ጉዳዩን በይግባኝ ለደቡብ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርቦ ክርክር በማድረግ ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ በቅጣት አጣጣል ላይ የፈጸመውን ስህተት በማረም ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ በቀን 19/12/2014 በዋለው ችሎት ተከሳስሽን በ 8ዓመት ከ5ወር ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል።
መረጃው የስልጤ ዞን ፍትህ መምሪያ – Siltie Zone Justice Department
https://t.me/lawsocieties
1.7K viewsLawyer Mike የህግ ባለሙያ, edited 10:47
2022-08-31 13:05:05
The Ethiopian Human Rights Council (EHRCO) is looking for a consultant(s) to facilitate a two-day capacity-building training for business leaders about modern slavery and business, as well as how businesses can develop self-assessment frameworks and codes of conduct to comply with laws, policies, and standards of conduct on good and malpractices in order to combat modern slavery.
To this end, EHRCO invites interested and qualified consultants to train different business leaders in three regions namely Bahirdar, Hawassa and Addis Ababa in a two-day capacity-building training.
Qualified consultant(s) can apply to facilitate the training and can find the full TOR attached above.
2.8K viewsLawyer Mike የህግ ባለሙያ, edited 10:05
2022-08-31 07:12:25
የፌዴራል መንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ አፈጻጸም መመሪያ
2.8K viewsLawyer Mike የህግ ባለሙያ, edited 04:12
2022-08-31 05:22:11
347 voters2.8K viewsEntrust ETC, 02:22
2022-08-30 19:36:39
ለተወሰነ ጊዜ (የኮንትራት ውል) የተደረገ የሥራ ውል በየጊዜዉ እየታደሰ መቆየቱ ምን ዓይነት ውጤት ያስከትላል
1.4K viewsLawyer Mike የህግ ባለሙያ, edited 16:36
2022-08-30 17:47:06
የውስጥ ማስታወሻ Internal Memoለሁሉም ዳይክቶሬት/ የስራ ክፍል ምድብ ችሎት
ከ፡-
ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬትጉዳዩ፦ ወጥ የሆነ የውስጥ መፃፃፊያ ሚሞን እንድትጠቀሙ ስለማሳወቅ
የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ከሚያከናውናቸው ተግባራት አንዱ መለያዎችን ማዘጋጀት ወይም ምክረ ሃሳብ ማቅረብ እንደሆነ ይታወቃል፡፡ ይህን በሚመለከት ዳይሬክቶሬታችን በተደጋጋሚ ወጥ የሆነ የውስጥ መፃፃፊያ ሚሞ እንዲኖር ሲሰራ ቆይቷል፡፡
ስለሆነም የውስጥ መፃፃፊያ ሚሞው በሁሉም የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ወጥ በሆነ መልኩ ስራ ላይ እንዲውል ተብሎ
ከጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕራዘዳንት ጽ/ቤት አቅጣጫ የተሰጠ በመሆኑ
ሁሉም ጽ/ቤቶች፣ ዳይሬክቶሬቶች፣ ስራ ክፍሎች እና ምድብ ችሎቶች ይህ ደብዳቤ ከደረሳችሁ ቀን ጀምሮ ይህን የመፃፃፊያ ሚሞ እንድትጠቀሙ እያሳሰብን ቅጹን ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን ያያዝን ሲሆን በተጨማሪም በፍርድ ቤቱ ቴሌግራም እንዲሁም በእቅድ ዝግጅት፣ ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት የቴሌግራም ገፅ ላይ የምንለጥፍ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
#
ሼር ይደረግ https://t.me/lawsocieties
1.9K viewsEntrust ETC, 14:47
2022-08-30 14:48:09
Nigeria Becomes First Country To Ban Foreign Models in AdvertismentsNigeria’s advertising regulator has announced a ban on using foreign models and voice-over artists in television commercials made in the country.
The move, which is the first of its kind, will take effect in October and follows the Federal Government’s pledge that promises to develop local talent, drive inclusive economic growth, and promote the advertising industry in Nigeria.
Via #Ethiopian Business Daily
https://t.me/lawsocieties
2.0K viewsLawyer Mike የህግ ባለሙያ, edited 11:48