አሰለሙአለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካትሁ #ዙል_ቂዕዳህ_16 /1443 ወይም #ሰኔ_8 /2014 ከመግሪብ አስከ ኢሻ የቂርዓት ፕሮግራም በይፋ በጭረቻ ከተማው መስጂድ ውስጥ ተጀምሯል። እስካሁን ድረስ ቂርዓቱ በመደበኛው የሰዓት አቆጣጠር ከፈጅር እስከ ኢሻ፣ዘወትር የሚሰጥ ይሆናል። እናም በአካባቢው ያላችሁ ቂርዓት ፈላጊዎች በሙሉ በቦታው ተገኝታችሁ ኢልም ቅሰሙ። ባረከላሁ ፊኩም። https://t.me/AsgoriChirechaAndEnvironment ግሩፕ↓ https://t.me/AsgoriChirechaAndEnvironment1 135 viewsአቡ ተቅይ ቃዒድ, 09:36