ቀን 27/8/2015 ዓ.ም 82ኛው የዐርበኞች የድል መታሰቢያ በዓል ተከበረ። በዓሉ አራት ኪ | ኮተቤ ብርሃነ ህይወት ትምህርት ቤት
ቀን 27/8/2015 ዓ.ም
82ኛው የዐርበኞች የድል መታሰቢያ በዓል ተከበረ።
በዓሉ አራት ኪሎ በሚገኘው የዐርበኞች ሃውልት ዙሪያ ነው በተለያዩ ዝግጅቶች የተከበረው ።
በአከባበር ሥነ-ሥርዓቱ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች ዐርበኞች ማህበር አባላት እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
እንኳን ለ82ኛው የዐርበኞች የድል መታሰቢያ በዓል አደረሳችሁ
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube:
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/