የአሸባሪው የፋኖ ታጣቂዎች በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን አሙሩ ወረዳ 16 ቀበሌዎችን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠራቸው ተሰማ። አሸባሪው ፋኖ በወረዳዋ ውስጥ በሚገኙ የተለያዩ ቀበሌዎች በንጹሃን ላይ የሚፈጽመውን ጥቃትም አጠናክሮ መቀጠሉን ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያመላክታል። በጉዳዩ ዙሪያ የአሙሩ ወረዳ አስተዳደረ አቶ ፋንታሁን ታዬ ለማነጋገር በስልክ ያገኘን ቢሆንም ሚላሽ ሊሰጡን ፍቃደኛ አልሆኑም። ዝርዝሩን ያንብቡ : https://omnglobal.com/am/15138/ 834 views11:57