2022-02-23 23:11:01
የ2013 ዓ.ም 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ
የ2013 ዓ.ም 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን ሀገር ዐቀፍ የትምህርት ምዝናና ፈተናዎች ኤጀንሲ አስታወቀ።
ስለሆነም ተማሪዎች የሚከተሉትን አማራጮች በመጠቀም ውጤታቸውን ማወቅ እንደሚችሉ ኤጄንሲው አመልክቷል።
በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዌብሳይት፡- result.neaea.gov.et እንዲሁም በትምህርት ሚኒስቴር ዌብሳይት፡- result.ethernet.edu.et ማየት እንደሚቻል ተጠቁሟል፡፡
በቴሌግራም ቦት (Telegram Bot):- @moestudentbot - በዚህ ማስፈንጠሪያ በመግባትና Exam Result የሚለውን በመጫን በመልዕክት መጻፊያው ላይ የመለያ ቁጥራቸውን በማስገባት እና ምልክት በመጫን መላክና ውጤታቸው ማየት ይችላሉ ተብሏል።
257 viewsAbrham, 20:11