ኤሌክትሪካል መሃንዲስ II #addis_ababa_design_and_construction_works_bureau #engineering #Addis_Ababa ሁለተኛ ወይም የመጀምሪያ ዲግሪ በኤሌክትሪካል ምህንድስና ወይም ተዛማጅ መስክ የተመረቀና የስራ ልምድ ያለው/ላት Quanitity Required: 7 Minimum Years Of Experience: #0_years Maximum Years Of Experience: #2_years Deadline: May 22, 2023 How To Apply: አመልካቾች ዋናውንና የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ቃሊቲ አሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት በCCRDA እና OCC መሃል ባለው መንገድ ወደ ውስጥ 100 ሜትር ገባ ብሎ አግርስቶን ማምረቻ ማዕከል ግቢ ውስጥ የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በአካል በመምጣት መመዝገብ ትችላላቹ። ለበለጠ መረጃ +251118887032 መደወል ይቻላል። @jobs_in_ethiopia1 @jobs_in_ethiopia1 6.1K views13:26