Get Mystery Box with random crypto!

Jimmaa Abbaa Jifaar/ጅማ አባጅፋር እ/ኳ ክለብ

የቴሌግራም ቻናል አርማ jimmaabajiifar — Jimmaa Abbaa Jifaar/ጅማ አባጅፋር እ/ኳ ክለብ J
የቴሌግራም ቻናል አርማ jimmaabajiifar — Jimmaa Abbaa Jifaar/ጅማ አባጅፋር እ/ኳ ክለብ
የሰርጥ አድራሻ: @jimmaabajiifar
ምድቦች: ብሎጎች
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 4.84K
የሰርጥ መግለጫ

🔱 ይህ የጅፋራውያኑ ገፅ ነው 🔱
ቻናላችን ጅማ አባጅፋር ቢሆንም የሁሉንም ክለቦች ስፖርታዊ ወሬዎች ያለ አድሎ በተቻለን አቅም ለማቅረብ እንሞክራለን
ትክክለኛው የክለባችን ቻናል ይህ ነው
https://t.me/joinchat/AAAAAERrKdmIIzfTOBhpnA
Admin @jiffarBot
https://www.facebook.com/jimaAbaajifar/

Ratings & Reviews

2.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

2

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-08-28 11:53:01
#ሰበር_ዜና

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንን ለቀጣዮቹ አራት ዓመታት ለመምራት በአብላጫ ድምፅ አቶ ኢሳያስ ጅራ መመረጣቸውን ጉባኤ ይፋ አድርጓል ።

አቶ ኢሳያስ ጅራ ለሁለተኛ የስራ ዘመን ፌዴሬሽኑን ለመምራት በሀላፊነት ተመርጠዋል ።
934 viewsedited  08:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 11:48:46 ወቅታዊ ውጤት ድምፅ . . ..

አቶ ኢሳያስ ጅራ :- 69 ድምፅ

አቶ መላኩ ፈንታ :- 23 ድምፅ

አቶ ቶኪቻ አለማየሁ :- 12 ድምፅ
880 viewsedited  08:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 11:41:06
#Live

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የድምፅ ቆጠራ እየተካሄደ ሲገኝ አቶ ኢሳያስ ጅራ እስከአሁን ባለው ድምፅ በመምራት ላይ ይገኛሉ ።
807 viewsedited  08:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 11:37:25
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽንን ለቀጣዮቹ አራት ዓመታት በፕሬዝዳንትነት ለማገልገል በእጩነት የተያዙ ግለሰቦች ቦታ ቦታቸውን ይዘዋል

የአስመራጭ ኮሚቴው በትናንትናው ዕለት ጉባኤው የአፋር እግርኳስ ፌዴሬሽን አቶ ዓሊሚራ መሐመድ በሥራ-አስፈፃሚ እጩነት ይያዙልኝ ብሎ ያቀረበውን ጥያቄ ጉባኤው ማፅደቁን አንስቶ ምርጫው ህጋዊነቱ ላይ ጥያቄ እንዳይነሳ የአቶ ዓሊሚራ መሐመድ ጉዳይ ወደፊት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ማሟያ ምርጫ ሲደረግ እንዲካተት ተወስኗል። በዚህ መሐል በአፋር እግርኳስ ፌዴሬሽን ተወካዮች፣ አቶ ዓሊሚራ መሐመድ እና አስመራጭ ኮሚቴው መካከል አለመግባባት ተከስቶ የነበረ ቢሆንም ከፊፋ የመጡት ታዛቢ ባቀረቡት ሀሳብ በመጨረሻ የአስመራጭ ኮሚቴው ሀሳብ ፀንቷል። ይህንን ተከትሎ ዛሬ ከፕሬዝዳንት ምርጫው ውጪ ለ10 የሥራ-አስፈፃሚ ኮሚቴ ምርጫ እንደሚደረግ ተገልጿል።
774 views08:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 11:37:25
779 views08:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 16:29:59
#ኢትዮጵያ

የወቅቱ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ በቀጣይ ላለባቸው የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንትነት ምርጫ ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰተዋል

ካነሷቸው ነጥቦች መካከል :-

√   ከእኔ በፊት ለነበሩት አመራር ትልቅ ክብር አለኝ ፣ ወደዚህ ሀላፊነት ስንመጣ የሪፎርም ጥናት አድርገን የነበሩ ክፍተቶችን ለማስተካከል ተሰርቷል ።

√ የብሔራዊ ቡድን ግንባት ላይ ትኩረት ሰጥተን ሰርተናል ።

√ አስራ ሶስት አመት ተዘግቶ የነበረው ካፍ አካዳሚ መጠቀም መጀመራችን ለብሔራዊ ቡድኖቻችን ግልጋሎት ሲሰጥ ከፍተኛ ወጪን ቀንሷል ።

√ የካፍ አካዳሚን አሁን ካለበት በተሻለ ደረጃ ለማዘመን በመጪው አራት ዓመት ሰርቶ ለማስረከብ ዋነኛ አለማዬ ነው ።

√ በቀጣይ የአራት ዓመት ጉዟችንን ገምግመን ተቋማዊ ለውጥ ላይ እንሰራለን ።

√ አሁን ላይ ካለው የተሻለ የስፖንሰር ስምምነት ሊኖረን ይገባል ፣ እኛ ስንመጣ ተቋሙ ከነበራዊ ወቅታዊ ነባራዊ ሁኔታ የሚታወቀው በሽብር ነው ፣ አሁን ላይ ግን በመልካም ነገር ነው ።

√ ይህንን እይታ በአግባቡ በመጠቀም የተሻለ እና ተጨማሪ ስፖንሰሮችን ለማምጣት በተሻለ እንሰራለን ።

√ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ምርጫ ከስፖርቱ ባለፈ #ለሀገራዊ_ምርጫ ምሳሌ እንዲሆን እንፈልጋለን ።

√ ጉባኤው ምን እንደሚሰራ ያውቃል መራጩ 26 ሰዎች ማንን መምረጥ እንዳለባቸው ያውቃሉ ።

√ የሴቶች ሊግ ፣ ሱፐር ሊግ እና ብሔራዊ ሊግ በቀጣይ የፊፋ ፕላስ ተጠቃሚ እንዲሆን እናደርጋለን ፣ ይህም የምስል መብቶችን ለመሸጥ ይረዳናል ይህንን ለማድረግ ስራዎች ተጀምረዋለል ።

√ ይህን ፕሮጀከት ለመስራት ከጣልያን ተቋም ጋር ከዓመታት በፊት ብንስማማ በወቅታዊው የኮቪድ ወረርሽኝ ምክንያት ሳይሳካ ቀርቷል ።
1.2K viewsedited  13:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-01 12:23:04 #Walgahii guyyaa har'aatiin ajandaa guddaan garee keenya Pirimeerliigii irraa kufuun isaa hojiileen hojjetamuu qaban osoo hin hojjetamiin hafuun dadhabina hooggantoota garee keenyaan ta'uu hubatamee bara 2016 gara Piriimeeliigiitti akka deebinuuf murtii adda addaa kaa'uun ariitiin hojiin akka jalqabamu walii galameera.

#Haaluma kanaan har'aa kaasee 2016 pirimeerliigiitti deebi'uuf dadhabina kanaan duraa irraa barachuun, waan barbaachisu hundaa taphattoota bituu dabalatee akka hojjetamu murtaa'ee jira.

#Akkasumas waa'ee taphattootaa ilaalisee bara 2015 Liigii olaanaaf kanneen waliigalteen isaanii haara'ee jiran akkuma jiranitti fi kan biroofis haala mijeessuu kan dand'u komiteen kana to'atu dhaabatee jira.

#Deeggartoonni keenya akkuma kanaan duraa waliin taanee garee keenya gara Piriimeerliigiitti haa deebisnu jecha waamicha keenya isinii dabarsina.

#Carraa garii garee keenya #Jimmaa_Abbaajifaariif.

ergaa kana waliig dabarsaa.
2.8K views09:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-31 17:45:01
#በዛሬው እለት የክለባችን ቦርድ አባላት ውይይት በማድረግ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ስራዎች ቶሎ እንዲጀመሩ አቅጣጫ በማስቀመጥ ተለያይተዋል።

#በዛሬው ስብሰባ ላይ የተለያዩ ውይይቶች የተደረጉ ሲሆን በዋነኛነት ክለባችን መውረድ የማይገባው እና ከነበሩት የክለቡ አመራሮች እና መሰራት የነበረበት ስራዎች ባግባቡ አለመሰራቱን በማስረዳት ክለባችን የወረደው በስህተቶች እና የማይገባው በመሆኑ በ2016ዓ.ም ወደ ሊጉ ለመመለስ ውሳኔዎችን በማስቀመጥ ባስቾካይ ወደ ስራ እንዲገባ ተወስኗል

#ክለባችንን የሚያጠናክሩ ስራዎች ከዛሬ ጀምሮ የተጀመሩ ሰሆን ከዚህ በፊት የነበሩትን ክፍተቶች በሙሉ በመድፈን በተደራጀ አመራር እና ተጫዋቾች ተዋቅሮ ክለባችን በ2016ዓ.ም ወደ ሚገባው ስፍራ ይመለሳል

#በመቀጠልም ከተጫዋቾች ጋር በተያያዘ ክለባችንን በ2015ዓ.ም በከፍተኛው ሊግ ተጠናክሮ ወደ ሊጉ ለማደግ የሚያስብ በመሆኑ ውል ያላቸውን በሙሉ በማቆየት ለቀጣይ ለመዘጋጀት ተወስኗል በዚህም ላይ የሚሰራ ኮሚቴ የተዋቀረ ሲሆን ሁሉም ውል ያላቸውን ልጆች በማቆየት እንጂ በመበተን አዲስ ቲም አንሰራም

#ስለዚህም ሁሉም ደጋፊዎቻችን ክለባችንን ከመቼውም በላይ ከክለባችን ጎን በመሆን በሚቀጥለው የውድድር ዓመት ክለባችንን ወደ ሊጉ አብረን እንመልሰዋለን

ድል እና ስኬት ለ ክለባችን ጅማ አባጅፋር

#forward በማድረግ ፕሮግራሙን ለሁሉም ያሳወቁ

▭▭▭▭▭▭▭▭▭▭
ሼር @jimmaAbajiifar @jimmaAbajiifar▯
▭▭▭▭▭▭▭▭▭▭▭▭▭
▭▭▭▭▭▭▭▭▭▭
ሼር @jimmaAbajiifar @jimmaAbajiifar▯
▭▭▭▭▭▭▭▭▭▭▭▭▭
2.6K views14:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-21 16:38:43 #በክለባችን ዙርያ በዛሬዉ እለት በክለባችን የቦርድ አመራሮች፤ ደጋፊ ማህበር እና ዳጋፊዎች ጋር ዉይይት ያደረግን ሲሆን በተለያዩ ጉዳዮች ዙርያ ዉይይት ያደረግን ሲሆን ክለባችንን በ2015ዓ.ም ከፍተኛ ሊግ ላይ በምን መልኩ አጠናክረን በቀጣይ 2016ዓ.ም ወደ ሊጉ ለመመለስ ሁሉም ባለ ድርሻ አካላት በአግባቡ ስራዉን እንዲወጣ እናም ዉል ያላቸዉን ነባር ተጫዋቾች እና ዉላቸዉን ያጠናቀቁ ያማከለ ዉይይት አድርገናል፡፡

በዚህም መሰረት በቅርቡ የክለባችን የበላይ አመራሮች እና ቦርድ አባላት ያለፈዉን አመት ግምገማ በማከናወን በቀጣይ ሚሰሩ ስራዎች ዙርያ ዉሳኔዎችን በማሳለፍ ቀጥታ ክለባችንን የሚያጠናክሩ ስራዎችን በመስራት ክለባችንን ቶሎ ወደ ሊጉ ለመመለስ ታቅዶ ስራዎች ከወዲዉ መሰራት ተጀምረዋል፡፡
3.1K views13:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-21 16:38:12
2.7K views13:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ