Get Mystery Box with random crypto!

የምርጦቹ ምክር… «አላህ ቀልቡን እንዲከፍትለት ወይም እንዲያበራለት የፈለገ ሰው: የማይመለ | ⛤Ιѕℓαмιc нιѕтory⛤

የምርጦቹ ምክር…

«አላህ ቀልቡን እንዲከፍትለት ወይም እንዲያበራለት የፈለገ ሰው:
የማይመለከተውን ነገር አይናገር።
ወንጀልን ይተው።
ከኃጢኣት ይራቅ።
በአላህ እና በነፍሱ መካከል የሚደብቀው መልካም ሥራ ይኑር።
ይህንን ካደረገ አላህ ከሌላ ነገር የሚያብቃቃው ዕውቀት ይሰጠዋል። ደግሞም ከሞት የበለጠ ሰውን [በሥራ] የሚጠምድ ምንም ነገር የለም።»

ኢማም ሻፊዒይ [ረዲየላሁዐንሁ]

┄┉┉✽‌»‌ ✿ »‌✽‌┉┉┄
t.me/+jPQLXna9F-E3ZDQ0
https://bit.ly/3PJRnHE