#እንድረስላት ይህች የ15ዓመት ህፃን #ኢክራም_አብራር ትባላለች!የሚጥል ህመም አለባት!ትላንት ግንቦት5 ጠዋት ቁርስ በልታ መድሀኒቷን ሳትወስድ ድንገት መሿለኪያ ከሚገኘው ቤታቸው እንደወጣች እስካሁን የት እንዳለች ምን እንደገጠማት አልታወቀም! እናትና አባት ተጨንቀዋል!እባካችሁን #ሼር በማድረግ አፋልጉን "ለመልካም ስራ ረፍዶ አያውቅም" #ባይሽ_ኮልፌ_በጎ_አድራጎት 0911690582-አብራር(አባት) 0920038529-ሙባረክ(ወንድም) 3.1K views16:05