ቴዎድሮስ ካሳሁን ( Teddy Afro ) አዲስ አልበም ሊያወጣ ነው። አልበሙ በሰዋሰው መተግበሪያ በኩል እንደሚወጣ ተነግሯል። አዲሱ አልበም "ኢትዮሪካ" የሚል መጠሪያ እንደተሰጠውም ታውቋል:: 3.3K views20:10