2 ቀን ቀረዉ ! በጉጉት ሲጠበቅ የነበረዉ የአዲስ አመት ስልጠናችን የፊታችን ሰኞ ይጀምራል ! ሀሙስ በፈንዲሻ ሰዓታችን በተወያየነው መሰረት በተለያዩ መንግስት መስሪያ ቤቶች እየሰሩ ምሳ መመገብ ለማይችሉ አባት እናቶቻችን ለማገዝ እናም ለህይወት ስንቅ የሚሆነው ስልጠናችን ላይ ለመሳተፍ ብዙ ቤተሰቦቻችን ቃል ገብታችኋል ! የአዲስ አመት ስልጠናውን በተለያዩ ምክንያቶች መውሰድ ላልቻሉ ቤተሰቦችም VIP ስልጠናው ላይ እንዲሳተፉ እያገዛችሁ ላላችሁ ከልባችን እያመሰገንን ፤ ቃል ገብታችሁ የነበራችሁ አሁንም ማገዝ የምትፈልጉ በቴሌግራም : @InspireEthiopia_Therapy +251944314544 ያናግሩን ! ስለ በጎ ፈቃዳችሁ እናመሰግናለን @Inspire_Ethiopia የእናንተዉ ምርጥ ጓደኛ 23.9K views05:14