ዛሬ እንግዲህ ስለ "ሰረጸ ብረሀን" ስለሚባለው የጥበብ አይነት በትንሹ ቀንጨብ አድረገን እናወሳለን እንግዲህ ከስሙ እንደምንረዳው "ሰረጸ" ሲል ተገኘ ገባ እንደማለት ነው "ብረሀን" ስንል ደግሞ መገለጥ ማብራት ነው ስለዚህ ሰርጸ ብረሃን ካለ ብረሀን ከውስጣችን ገባ ማለት ነው
ይህ ጥበብ እንግዲህ በሶስት ይከፈላል
አንደኛ የምንለው ጭንቅላትን በጥበብ በእውቀት የሚሞላ ነው በአንዳንድ ቦታ ደግሞ የቅኔ ጥበብ ይሉታል ይህ ጥበብ በእውኑ ለየት ያለ አይነት ነው አንድ ግእዝም ሆነ ግስ ምንም ተምሮ የማያውቀ መሀይም ሰው እጹን ዶሮዋን ቢቀምሳት ማህተም ከያዙት እኩል ቅኔውን ይዘርፋል
ይህ ጥበብ ለቅኔ ብቻ አይደለም ለአለማዊም ትምህርት እንዲሁ ሊቅ ያረጋል
ይህ ደግሞ ለዜማ ነው ይህን የተጠቀመ ያልተማረም ቢሆን ማንኛውንም አይነት ዜማ ቀጥ አርጎ ይወጣዋል ያ ማለት የመናፍስትን ምስሀብ በዜማ ቢያደርሰው የመጣሉ
ከሚያዜማቸው ዜማወች ውስጥ
ወረብ
ዜማ ዘውዳሴ
ቅዳሴ
ክብር ይእቲ
ዚቅ
መዳልዎ....የሚባሉትን ያለማንም አስተማሪነት ቀጥ አርጎ ይወጣል
ይህኛው ደግሞ ለድምጽ ነው ይህ ደግሞ በድጋም ብቻ ነው ድጋሟ የእግዚአብሔር ሶስት ህቡእ ስም ናት እሷን ደግሞ ቢገቡ ድምጽን ታሳምራለች ቅላጼዋ የታመነ ነው መረዋ ታደርጋለች።
ከጠቢባን ሀገር