2022-04-09 15:11:02
ታላቅ የበረከት ጉዞ ወደ ሞይ ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን
ሚያዝያ 2/2014 ዓ/ም
*ከ 700 ዓመት በላይ ያስቆጠረችው የሞይ ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያንን ተሳልመን ከደጇ በረከትን ይዘን እንመለስ
*በኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክ በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት የሞይ ማርያም ቤተክርስቲያን ጥቂት ምእመናን ያሉባት ሲሆን
እርጉም ሄሮድስ እመቤታችንን ባሳደደበት ወቅት ከልጇ ከወዳጇ ጋር ያረፈችበት የሾላ ዛፍ ይገኛል።
ቦታው ብዙ ገቢረ ተአምራትንም እንደፈጸመ ይነገራል።
አሁን ላይ ቤተክርስቲያኗ የኛን የልጆቿን ድጋፍ ትፈልጋለች!!
እኛም የቤተክርስቲያን ወዳጆች
አለንላችሁ ልንላቸው ይገባል።
እናስተውል
የተለያዩ ዓላማዎች ሊኖሩን ይችላሉ፡፡ ገንዘብ መጨበጥ፣ ሥልጣን ላይ መቆናጠጥ፣ ትዳር መመሥረት፣ ልጆች መውለድ … ዓላማችን ሊሆን ይችላል፡፡
እነዚህ ሁሉ ግን ንዑሳን ዓላማዎች ናቸው፡፡ ዋነኛ የተፈጠርንበት ዓላማ ስሙን ለመቀደስ ክብሩን ርስቱን ለመውረስ ነው፡፡
ይህ በአጭር ቃል የተነገረው ትልቅ ፍቺ ያለው ነው፡፡ በዚህ ዓለም ስሙን እንቀድሳለን፣ እግዚአብሔርን የሚያስከብር ኑሮ እንኖራለን። በወዲያኛው ዓለም ደግሞ ክብሩን እንወርሳለን፡፡ በዚህ ዓለም ላይ ገንዘብ የወረሱ ደስ ሊላቸው፣ ዕድለኞች ሊባሉ ይችላሉ፡፡ ክብር ግን የሚወረሰው ከእግዚአብሔር ብቻ ነው፡፡
*እግዚአብሔር ስሙን ለሚቀድሱ
ክብሩን ያወርሳቸዋል፡፡***
ከዚህ ታላቅ የበረከት ጉዞ መሳተፍ የምትፈልጉ ከስር ባስቀመጥነው አድራሻ ልታናግሩን ትችላላችሁ!
ስልክ ....0924000410
....0994683555
በቴሌግራም ..... @yegu15
መነሻ ሚያዝያ 2 11ሰዓት
መመለሻ ... ከሰአት
የጉዞ ዋጋ ....... 100ብር
የብርሃን እናቱ በምልጃዋ ታስበን
* ቅድስት ቤተከርስቲያንን እና ምእመናንን ለመደገፍ የተዘጋጀ ጉዞ*
ማስታወሻ
* 30 ደቂቃ የእግርመንገድ አለው
740 views12:11