ማሰታዎቂያ ድርጅታችን #ዮርዳኖስ_ልዩ_የውስጥ_ደዌ_እና_የህፃናት_ስፔሻሊቲ_ክሊኒክ ብቁ የሆኑ ባለሞያዎችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል የስራ መደብ: #ጠቅላላ_ሐኪም የስራ ልምድ : አንድ አመት እና ከዚያ በላይ ከታወቀ የመንግስት ተቋም የተመርቀች/ የተመረቀ ደመወዝ : በስምምነት ብዛት : 3 ስለሆነም ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ማለትም ከ ህዳር 27/2015 ዓ/ም ጀምሮ ለ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት አስፈላጊውን መስፈርት በሟሟላት የማይመለስ የትምህርት ማስረጃ ኮፒውን በመያዝ መመዝገብ ይቻላል አድራሻ : አ/አ ለሚ ኩራ /ክ/ከ አያት ቶታል ጀርባ 100 ሜትር ገባ ብሎ 0911272832/ 0912412331 Join @HealthJobsEthiopia for more healthcare vacancies 2.0K viewsedited 09:58