ማስታወቂያ #ዮርዳኖስ_ልዩ_የውስጥ_ደዌ_እና_የህፃናት_ስፔሻላይዝድ _ክሊኒክ ድርጅታችን ባለው ክፍት ቦታ ባለሞያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል የስራ መደብ: #ክሊኒካል_ነርስ የስራ ልምድ: #ሁለት_ዓመት እና ከዚያ በላይ ሆስፒታል ላይ ወይንም ከፍተኛ ክሊኒክ ላይ የሰራች የቅጥር ሁኔታ: በቋሚነት ብዛት: #2 ደመወዝ: አስደሳች ፆታ: #ሴት ስለሆነም አመልካቾቻችን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ማለትም ከ9/11/14 እስከ ሀምሌ 25/11/14 ዓ/ም ድረስ ማሰረጃቹህን ዋናውን እና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ በድርጅቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ በመገኘት እንድታመለክቱ እናሳስባለን አድራሻ : አዲስ አበባ የካ ክ/ከ ወረዳ 13 አያት አደባባይ ከ ቶታሉ ጀርባ 100 ሜትር ገባ ብሎ ስ/ቁ 0911272832 / 0912412331 t.me/healthjobsethiopia 7.1K viewsedited 21:43